BDU IR

Browsing Thesis and Dissertations by Issue Date

Browsing Thesis and Dissertations by Issue Date

Sort by: Order: Results:

  • ገብረ አብ, ቦጋለ (2012-01)
    የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በግእዝ ሰዋሰዉ ዐዋጅና በተመረጡ የግእዝ መጸሕፍት መካከል ያለዉን አገባባዊ ዳኝነት መመርመር ሲኾን አነጣሽ ምክንያቱም በዐዋጁና በመጸሕፍቱ መካከል ልዩነት መኖሩ የልዩነቱ ምንጭም ምን እንደ ኾነ አለመታወቁ በዂለቱ መካከል ልዩነት ሲገኝም ገዢዉ ወይም አስታራቂዉ የትኛዉ እንደ ኾነ ባለመለየቱ ሊቃዉንቱ እርስ በእርስ ...
  • አሰፋ, በእማሆይ አመተ ማርያም (2014-03)
    ኢትዮጵያ በተፈጥሮ የአየር ንብረትና የልምላሜ ውበት ያጌጠች ፣ መጠነ-ሰፉ የኾነ ታሪክ፣ ባህል፣ ቋንቋ፣ ጥበብና አምልኮት ያለባት ሀገር ናት፡፡ እነዘህም መሠረታዊ ሀገራዊ ጉዲዮች የዋሸራ፣ የዋድላና የጎንጅ ቅኔዎች መፈጠሪያ ምንጮች ናቸው፡፡ የዘህ ጥናት ዋና ዒሊማ የዋሸራ፣ የዋድላና የጎንጅ ቅኔዎችን በንጽጽራዊ ጥናት ውስጣዊ ተመሳስሎቸውንና ...
  • አያሌው, ፍቅረ ማርያም (2014-04)
    ይኽ ጥናት በአቡነ መዝገበ ሥላሴ የብራና ገድል ላይ ይዘት በመተንተን የተሠራ ነው፡፡ ዐቢይ ዓላማውም ይዘቱን በመተንተን ኹለንተናዊ ፋይዳውን በማሳየት ተካናውኗል፡፡ ይህንንም ዓላማ ለማሳካት በዋናነት የብራናውን ገድል ቀዳማይ የመረጃ ምንጭ በማድረግ ሌሎች ኹለተኛ የመረጃ ምንጮችን በመጠቀም በዓይነታዊ የጥናት ዘዴ ትንተናው ተከናውኗል፡፡ ጥናቱ ...
  • ሙሴ, ነቢዩ (2014-04)
    ይህ ጥናት በዕፀ ደብዳቤ ኆኅተ ብርሃን የባህል መድኃኒት አተገባበር ትንተና በሚል ርእስ የቀረበ ነው። የምርምሩ ዋና ዓላማ በዕፀ ደብዳቤ ኆኅተ ብርሃን የሚገኙትን የባህል መድኃኒቶችን አተገባበር መመርመር ነው፡፡ መናፍስት ርኩሳን ማለት ምን ማለት ነው? በዕፀ ደብዳቤ ኆኅተ ብርሃን የባህል መድኃኒት አተገባበርና የሕመም ዓይነቶች፤ የዕፀዋቱ አገልግሎት ...
  • Zemenay, Animut (2014-08)
    The Composition of St. Yared which Zǝmmare is an Ethiopian literally resource inscribed in the Gə‟əz language and containing an enormously rich substance. It is a very rich source of Social, Historical, Religious, Economical ...
  • አሰፋ, ምሕረት (2015-01)
    የብራና መጻሕት በቁጥር፣ በዓይነትና በይዘት ከገዳም ገዳም የተለያዩ ናቸው፡፡ እኒህን መጻሕፍት ጠብቆ ለማቆየትና ለአጠቃቀምና ለጥናት ምቹ ለማድረግ መጻሕፍቱን ዘርዘሮና አደራጅቶ ማስቀመጥ ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል ተብሎ ይታሰባል፡፡ ስለዘህ ጥንታዊ የብራና መጻሕፍት የመዘርዘርና የማደራጀት ዓላማው፣ መረጃ እና እውቀትን ለማግኘት ብቻ ሳይሆን መጻሕፍቱን ...
  • ፍሬቃል, ዳምጤ (2015-02)
    የጥናቱ ዋና ዐላማ የክዑባን ፊደላትን ሰዋስዋዊ ባሕርያት የግስ ርባታቸዉ፣ የዘር አወጣጣቸዉ ምን እንደሚመስል መተንተን ሲኾን አጥኚዉን ለምርምር ሥራ የገፋፉት ዐበይት ምክያቶች ደግሞ በግእዝ ቋንቋ መዛግብተ ቃላት፣ የግእዝ መጻሕፍት ውስጥ ሥርዐተ ጽሕፈታቸዉ እና ሰዋስዋዊ አገባባቸዉ ከትናጋ ፊደል ጋር እየተቀላለቀለ ሲጻፈ መታየታቸው፣ ...
  • ተድባበማርያም, አሰፋ (2015-02)
    የዚህ ጥናት ዋና ዐላማ በአዊ ዞን ሀገረ ስብከት በዳንግላ ወረዳ በዙርዙር ኪዲነ ምሕረት አንድነት ገዳም ውስጥ በሚገኘውና በብራና ላይ በግእዝ ቋንቋ በተጻፈው በገለ ዐሥራተ ወልድ ኢትዮጵያዊ ላይ የይዘት ትንተና መሥራት ሲኾን ጥናታዊ ጽሑፍ በአራት ዋና ዋና ምዕራፍች ተከፋፍሎ የተደራጀ ነው፡፡ የዚህ ጥናት አቅራቢ ጥናታዊዊጽሑፏን ለመሥራት ...
  • ሚክያስ, ደምለዉ (2015-02)
    ዝንቱ ጽንዐት ዘተገብረ ምሥሩት ላዕለ ርእስ ነገረ ዘይብል ነገረ መሣግረ ግሳት ዘግእዝ ወዐላማሁ ሐቲት ከመ ለምንት ይትረአይ ሥግረተ ግሳት ወተንትኖት ለእመ ኮኑ ፊደላት ዘያሠግርዎሙ፡፡ ወከመ መንሥኤ ሐተታ ኮኑ ኢተአመሮቶሙ ድሉት ለመሣግር ወከዊኖቶሙ ኢቀዋምያን በመጠኖሙ ለግሳት እለ ይትገሰሱ በፍናዉ ግስት እለ የዐብዩ እምነ አሐዱ ...
  • በመልአኩ, ታረቀኝ (2015-06)
    ይህ ጥናታዊ ጽሐፍ ትኩረቱ በገድለ በጸሎተ ሚካኤል ኢትዮጵያዊ ላይ ሲኾን ዋና ዒላማዉም የገድሉን ይዘት መተንተን ነው፡፡ ለጥናቱ የተመረጠዉ የብራና ገድልም የተገኘው በደብረ ባሕርይ ጋሥጫ አባ ጊዮርጊስ እና አባ በጸሎተ ሚካኤል አንድነት ገዳም ነው፡፡ የጥናቱ ዳራ፣ አነሣሽ ምክንያት፣ ዋና እና ዝርዝር ዒላማዎች፣ ጥናቱ የመለሳቸዉ ጥያቄዎች፣ ...
  • አሰፋ, ታፈረ (2015-06)
    የእጅ ጽሑፎች ከተሰበሰቡ በኋላ መዘርዝር ማዘጋጀቱ አስፈላጊ ነው፡፡ ምክንያቱም ስብስቡ በራሱ የእጅ ጽሑፉን ሙሉ ታሪክ ሊነግረን አይችልምና። መዘርዝር ግን የመጻፉን ዝርዝር እና ትክክለኛ መግለጫ፤ የተሟላ እና አጭር የእጅ ጽሑፍ ታሪክን ያቀርባል፡፡ ቢኾንም በዋደና ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በብራና ላይ በግእዝ ቋንቋ ተጽፈው የሚገኙት የእጅ ...
  • ይባቤ, ፈቀደ (2015-06)
    ዝንቱ ሐተታ ተመሥረተ ላዕለ ሐቲተ ቅኔ ዘሠለስቱ ሊቃውንተ ደላንታ፡፡ በዝኑቱ ርእስ ዘተመሥረተ ቦቱ ምክንያት ከመ ኢይጥፍኡ ቅኔያተ ሊቃውንተ ደላንታ እንበለ ይትዐወቅ በቍዔቶሙ፡፡ ወዐላማሁ ለዝንቱ ሐተታ ሐቲተ ቅኔ ዘሠለስቱ ሊቃውንተ ደላንታ ወአውፅኦተ መልእክተ ምስጢረ ቅኔ ዘተሰወረ እምውስተ ቅኔያት ውእቱ፡፡ ወአንሣእኩ ጥያቄያተ በውስተ ...
  • እንዴርያስ አምባቸው (አባ) (2020-11-12)
    አኮቴት ምንተኑ አዏሥየኪ ዕሤተ። በእንተ ኵለ ዗ገበርኪ ሉተ። ማርያም ሠናት ዗ታፇቅሪ ምሔረተ። ሶበሰ ኢከሠትኪ ዗ዙአየ ትምህርተ። እምኢበጻሔኩ ይእተ እሇተ። ይህ ጥናታዊ ጽሐፌ ተጀምሮ ሇፌጻሜ እስከሚበቃ ዴረስ ውዴ ጊዛዎትን ሰውተው ከጏኔ በመኾን የተጣመመዉን በማቃናት፣ የተወሊገዯዉን በማረቅ፣ ዯብዚዚዉን ብሩህ በማዯረግ፣ ረቂቁን በማጉሊት፣ ...
  • ደሳለኝ ወርቄ (2020-11-12)
    አኯቴት “አአኰቶ ወእሴብሕ ወአላዔል ሇንጉሠ ስብሏት እስመ ጽዴቅ ቃለ እሙን ነገሩ ወርቱዔ ኰለ ፌናዊሁ” (ቅደስ ያሬዴ፣ በምዔራፌ ዴርሰቱ፣ ክሥተት መወዴስ/ አርያም) ከኹለ አስቀዴሜ ምስጋና የባሔርዩ የኾነ ሰማያዊ ንጉሥ እግዘአብሓርን ፇጽሜ አመሰግነዋሇሁ፡፡ ከፌ ከፌም አዯርገዋሇሁ፡፡ ቃለ እውነት፣ ነገሩ የታመነ፣ መንገደም የቀና ነውና፡፡ የኅሉና ...
  • አስማማው ከበደ (2020-11-12)
    አጠቃሎ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከሚሰጡት የትምህርት ዐይነቶች መካከል የግእዝ ቅኔ አንዱ እና ዋነኛዉ ነው፡፡ በግእዝ ቅኔ ውስጥም የሥርዐተ ቋንቋ እና የአተረጓጕም ስልት ተካ ት ቶ ይሰጥበታል፡፡ በመኾኑም የግእዝ ቅኔ ዘርፈ ብዙ አገልግሎት እና ለልዩ ልዩ ሐሳብ መግለጫ የሚኾኑ የማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ይዘቶች ...
  • YAREGAL TEWACHEW (2020-11-12)
    Abstract The main purpose of this study was to analyze the content of “Mäṣḥafä Mädḫanit” of Däbrä Mäwi’ St. Mary Monastery. In achieving this goal the nature of Manuscript and its composition, the sources of the ...
  • SELOMON AFEWORK (2020-11-12)
    ABSTRACT Catalogue of a manuscript is one of the major research thematic areas in Ethiopic manuscripts. However, the work of manuscript catalogue is still unreachable comparing with the huge number of manuscripts found ...
  • AYINEKULU MULUGETA (2020-11-12)
    ABSTRACT Monasteries in Ethiopia has made vital role in production and preservation of manuscripts. Even the current period they are the actual witness of existence of manuscripts. Lake Ṭana monasteries are strategic ...
  • እንየው በሪሁን (2020-11-13)
    አጠቃሎ /አኅፅሮተ ጽሑፍ/ ለዚህ ጥናት የዋለው የገድል መጽሐፍ ገድለ አቡነ ዘካርያስ ዘገሊላ በሚል ስያሜ የሚጠራ በምዕራብ ጐጃም ዞን ሰሜን አቸፈር ወረዳ ደብረ ገነት ቍንዝላ ቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም የሚገኝ ጥንታዊ የብራና መጽሐፍ ነው፡፡ ስለኾነም ይህ የገድል መጽሐፍ “ የ ገድለ አቡነ ዘካርያስ ዘገሊላ ትርጉም እና ጽሑፋዊ ጭብጥ ትንተና ” በ ...
  • ፈቃዱ መስፍን (2020-11-13)
    አኅጽሮተጽሑፍ ይህ ጥናት “ተመኵሳይያን ቃላት በታየ ገብረ ማርያም መጽሐፈ ሰዋስው” በሚል ርእስ ተመሥርቶ የተከናወነ ሲኾን ዐላማዉም ከሌሎች ተዛማጂ የሴም ቋንቋዎች እና ምሁራን መጣጥፎች አንጻር ታየ በገለጸበት አግባብ የቃላት ሞኵሼነት ያለ ስለመኾን አለመኾኑ መመርመር ነው፡፡ ለዚህ ጥናት የታየ ገብረ ማርያም መጽሐፈ ሰዋስው መነሻ የተደረገው ...