BDU IR

Faculty of Humanities

Faculty of Humanities

Recent Submissions

  • ተዋበ, ሞስዬ (2017)
    ይህ ጥናት ፍጹም አማርኛ የመስሉትን ጥቂት የግእዝ ቃላትን መተንተን እና ማስተዋወቅ በሚል ርእስ ተመሥርቶ የተከናወነ ሲሆን አነሣሽ ምክንያቱ በተለምዶ የግእዝ ቃላትን የአማርኛ ቃላት አስመስሎ የመረዳት ባኅሪ በማኅበረሰቡ ዘንድ ይስተዋላል፡፡እንዲሁም የግእዝ ቋንቋ በአካባቢው ማኅበረሰብ ዘንድ መነገሩ እየተዳከመ ከመምጣቱ ጋር ተየይዞ ጨርሶ እንደሞተ ...
  • Simeneh, Haymanot (2025-08)
    This study examines traditional remedies for chronic cough preserved in three ancient Gəʽəz medicinal manuscripts: ʾƎšädäbdäbbe (IES 713), Mäṣḥafä Mädḥanit (IES 2444), and Mäṣḥafä Fäws (ETHIOPIEN 402 GURIAULE 98), to ...
  • Haile, Abrha (2025-08)
    This study investigated the effects of the flipped learning model (FLM) on first-year university students’ grammatical achievement, perceptions of the model, and learning engagement at Bahir Dar University, Ethiopia. ...
  • Bezabih, Mitiku (2024-11)
    This study investigated the effect of design thinking-based instruction on the writing performance, creative thinking skills, and writing motivation of second-year university students in the department of management. A ...
  • ያሬድ, ደስታው (2024-06)
    ይህ ጥናት በገድለ አቡነ አናንያ የይዘት ትንተና ላይ በሚል ርእስ የተነሣዉ፡ በጥናቱ ዳራ የተለያዩ ምሁራን ስለ ኢትዮጵያ ፊደልና ሥነ ጽሑፍ ሀብት የሰጡትን አስተያየት ለማስተዋወቅ ሞክሯል። የጥናቱን አነሣሽ ምክንያት የጠቆመ ሲኾን ጥናቱ በምርምር ሥራዉ፣ ዐላማዉን በግልጽ አስቀምጧል። ጥናቱ ከተካሄደ በኋላ ጥቅም ላይ መዋል እንዳለበት ኹሉም ...
  • ፈንታሁን, ደሴ (2017-02)
    ይህ ጥናት የገድለ አብርሀ ወአጽብሐ የይዘት ትንተና በሚል ርእስ ላይ የተሠራ ሲኾን ጥናቱን ለመሥራት አነሣሽ ምክንያቶችም ተመላክተዋል፡፡ ቅዱሳን ነገሥት አብርሀ ወአጽብሐ በስማቸው ትምህርት ቤት የተሠራላቸው፣ በቤተክርስቲያን በዓል የሚከበርላቸው ምን ቢሠሩ ነው ? የሚል ጥያቄ አጥኚዉ ስለነበረው ገድሉን ለማጥናት እንደ አነሳሳው ተገልጧል ፡፡ ...
  • በቃለ, ተመስገን (2015-06)
    ይህ ጥናት የግእዜ ምሳላያዊ አነጋገሮች የይ዗ት ትንተና የሚሌ ሲኾን ዒይነታዊ የምርምር ስሌትን (qualitative research) ተከትሎሌ፡፡ የጥናቱ ዋና ዒሊማ የግእዜ ምሳላያዊ አነጋገሮችን ይ዗ት በመተንተን ጠቀሜታቸውን ሇሔዜብ ማሳወቅ ነው፡፡ የጥናቱን ዒሊማ ሇማሳካት የሚያስችለ አስፇሊጊ መረጃዎች ከመጀመሪያ እና ከኹሇተኛ ዯረጃ የመረጃ ምንጭ ...
  • Abrham, Azanaw (2024-06)
    The Gädl is the most powerfull genre of Ethiopian hagiography, which is one of the most important constituents of Gəˀəz literature. This study assessed one of the vitas in Gəˀəz literature written for saint Samuʾel zӓdӓbrӓ ...
  • አእምሮ, ይስማው (2025-07)
    ይኽ ጥናት የአቡነ ተከሥተ ብርሃን የብራና ቅጅን ይዘት በመተንተን የተሠራ ነው፡፡ ዋና ዓሊማዉም አጠቃሊይ ይዘቱን በመተንተንና ኹሇንተናዊ ፋይዲዉን በማሳየት ተከናውኗል፡፡ይኽ ጥናታዊ ጽሐፍ የጥናት ዳራዉንና መነሻ ሐሳቡን፣ ዓላማዉንና ጥቅሙን እንዲሁም ወሰኑንና ዘዴዉን የሚገልጽ ሲኾን በተጨማሪም ከፅንሰ ሐሳብ አኳያ የገድላት ይዘትንና ጥቅማቸዉ እንዲሁም ...
  • Melkamu, Yaregal Andualem (2025-07)
    This study investigated Vocabulary Learning Strategies as Predictors of EFL Freshman Students’ Written Receptive Vocabulary Size at Debre Tabor University: A Moderation Analysis of Gender and Field of Specialization. The ...

View more