BDU IR

Faculty of Humanities

Faculty of Humanities

Recent Submissions

  • ዳንኤል, ፈረደ (2017-01)
    ይኽ ጥናት “ንጽጽራዊ የዘር አወጣጥ ጥናት በዋድላ፣ በዋሸራ እና በጎንጅ የቅኔ አብያተ ጉባኤያት” በሚል ርእስ ላይ ተመሥርቶ የተሠራ ሲኾን፣ ዋና ዓላማዉም በሦስቱ አብያተ ጉባኤያት መካከል የዘር አወጣጥ ልዩነት መኖር እና አለመኖሩን መመርመር ነው፡፡ አጥኚዉን ለዘህ ጥናት እና ምርምር ሥራ ያነሣሣዉ ዐቢይ ምክንያት በሦስቱ የቅኔ አብያተ ጉባኤያት ውስጥ ...
  • Abiyou, Kassa (2017-01)
    The thesis titled Cataloguing of Some Selected Manuscripts in Däbrä Ḫəruyan Ḫəruy Saint Giyorgis Church presents an in-depth description of the ancient manuscripts housed within this church, aiming to catalogue these ...
  • ገብረጻድቅ, ፍሬስብሐት (2017-01)
    የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በቻግኒ ደብረ መድኃኒት መድኃኔ ዓለም ቤተክርስቲያን የሚገኙ የብራና የእጅ ጽሑፎችን መዘርዝር መሥራት ነው፡፡ በመሆኑም አጥኚው በቤተክርስቲያኑ ውስጥ ካሉት አጠቃላይ 71 ልዩ ልዩ መጻሕፍት መካከል ጥናቱ የሚያተኩርባቸውን ዘጠኝ የብራና መጻሕፍትን ብቻ በመምረጥ የውጭ አካላዊ መረጃቸውን በተገቢ ኹኔታ በመግለጽ፣ በውስጥ ...
  • ምሥራቅ, ባየ (2017-02)
    ይህ ጥናት በአቡነ ተክለ አልፋ የብራና ገድል ላይ የይዘት ትንተና የተሠራ ነው፡፡ ይህንንም ጥናት ለማሳካት በዋናነት ጎፍጭማ ቅደስ ሚካኤል ወአቡነ ተክለ አልፋ ደብር የሚገኘውን የብራና ገድል የመጀመሪያ ደረጃ የመረጃ ምንጭ ሲኾን የታተሙም ኾነ ያሌታተሙ ጽሐፎችን እንዱሁም ቃሇ መጠይቆችን በኹሇተኛ ዯረጃ የመረጃ ምንጭነት በመጠቀም ጥናቱ ተከናውኗል፡፡ ...
  • ኀይለ ማርያም, ዘውዱ (2017-01)
    የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በውዲሴ ማርያም ውስጥ የሚገኙ ለጽሑፋዊ አርትዖት መነሻ የሚሆኑ ሐሳቦችን መርምሮ ማሳየት ነው። የዚህ ጥናት አነሣሽ ምክንያትም በሥነ ጽሑፍ እና በሥነ ልሳን ትምህርቶች ውስጥ ከሀገራዊ መነሻና ምንጭ ይልቅ የውጭ ምንጮችን መጠቀም እጅጉን የተለመደ በመሆኑ፣ እንደ መነሻ የሚያገለግለ የአንድምታ ትርጓሜ ስልቶችን አደራጅቶ ...
  • Abrham, Azanaw (2024-07)
    The Gädl is the most powerfull genre of Ethiopian hagiography, which is one of the most important constituents of Gəˀəz literature. This study assessed one of the vitas in Gəˀəz literature written for saint Samuʾel ...
  • ጌታቸው, አበባው (2016-06)
    ይህ ጥናት የመድኀኒት ምጠና በመጽሐፈ ፈውስ በሚል ርእስ የተደረገ ነው፡፡ ጥናቱ በመጽሐፈ ፈውስ የባህል መድኀኒት መዝገብ ውስጥ ያለውን የመድኀኒት ምጠና መርምሮ ማሳየት ዋና ዐላማ ተደርጎ የተከናወነ ነው፡፡ ጥናቱ አይነታዊ ሲሆን ዐላማዊ የናሙና ዘዴን ተጠቅሟል፡፡ ትንተናውም በገላጭና የይዘት ትንተና ተደርጓል፡፡ ጥናቱ በውጤቱም በመጽሐፈ ፈውስ ...
  • Abrham, Gedamu (2024-05)
    Narratives are shaped not in a vacuum but in a very complex sociopolitical environment where at least part of these sociopolitical issues are entertained in line with the context of the time. The Amharic novel, since ...
  • Habtemariam, Amare Gebremeske (2024-12)
    The study aimed at conducting a thematic and stylistic analysis of Mätshäfä Ziq through intertextuality, exploring its intertextual techniques. Originating in Ge'ez literature over 1500 years ago, Mätshäfä Ziq is ...
  • Ejigu, Shiferaw (2024-11)
    This dissertation aims to explore the theme of political conspiracy as depicted in Fisseha Yaze's tetralogy "Yesatenael Goal Ethiopia" (Ethiopia, the Goal of Satan) and Yismake Worku's sequel novels, "Dertogada" and ...

View more