BDU IR

Folklore/Cultural Studies

Folklore/Cultural Studies

Recent Submissions

  • እንየው, ዗ሊሇም (2015-03)
    ይህ ጥናት የአብነት ተማሪዎች ማህበራዊ ህይወትን በባሕር ዲር ፈሇገ ጸሏይ ቅደስ ሚካኤሌ አንዴነት ገዲም በመተንተን ተማሪዎች የሚኖራቸውን ማህበራዊ ግንኙነትና በግንኙነቱ የሚያገኙትን ጥቅም የሚያሳይ ነው፡፡ በመሆኑም በጥናቱ ተማሪዎች የአብነት ትምህርት ቤትን በምን አነሳሽ ምክንያት እንዯሚቀሊቀለ፤ በትምህርት ቤቱ ቆይታቸው የሚኖራቸው ማህበራዊ ...
  • ደጀን, ታምሩ ገብረመድህን (2015)
    ይህ ጥናት ከፎክሎር ዘሮች ውስጥ አንዱ የሆነውን የሃገረሰባዊ ልማድን በማንሳት የሃገረሰባዊ እምነት ክዋኔና ፋይዳ በዝቋላ ወረዳ የሰርግ ስርዓት ማሳያነት በሚል ርዕስ የቀረበ ጥናት ነው፡፡ በዋናነትም ይህ ጥናት በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በዝቋላ ወረዳ የሚኖሩ ማህበርሰቦች በሃዘንም በደስታም ወቅት የተለያዩ ሃገረሰባዊ እምነቶችን ...
  • ሙሉ, እንዲሌካቸው (2012-07)
    ይህ ጥናት በባህርዲር ከተማ ነዋሪዎች ህይወት፣ በማህበራዊ አንዴነቱ እና በብዜሃነት መካከሌ ያለ ሌዩነቶችን በማስታረቅ ረገዴ በሀገረሰባዊ ምግብ አ዗ገጃጀት እና አቀራረብ ውስጥ የሚኖሩ ማህበራዊ እሴቶችን መመርመርን ዋና ዓሊማ ያዯረገ ነው፡፡ ይህን ጥናት ሇማካሄዴም የሰርግ ከበራ የመከወኛ አጋጣሚን በመምረጥ በከበራው የሚከወኑ የቡፋ ምግብ ...
  • ይርጋዓለም, አስማማው (2015-11)
    ይህ ጥናት በጦርነት ወቅት የተገጠሙ የሽለላና ፉከራ ግጥሞችና ተግባራቸው በሰሜን ጎንደር ዞን፣ በደባርቅ አካባቢ ላይ ምልከታ አድርጓል፡፡ የጥናቱ ዐቢይ ዓላማ በሰሜን ጎንደር ዞን ዋና ከተማ ደባርቅና አካባቢዋ ባሉ የማህበረሰብ ክፍሎች የተገጠሙ የሽለላና ፉከራ ግጥሞችና ተግባራቸው፣ የቃል ግጥሞች ይዘት ትንተና፣ ቴክኒኮችና ዐውዶች እንዲሁም ...
  • ሀያት ፈንታሁን (2015-02)
    የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በደሴ ከተማ የሚገኙ የቦታ ስሞችን ተከታታይነትና ለውጥ መመርመር ሆኖ ተከታታይነትን ጠብቀው የሚገኙ ቦታዎችን ስያሜዎች መፈተሽ፤ የቦታ ስሞች ለውጥና የለውጥ ምክንያቶችን መለየት፤ የቦታ ስሞችን ፋይዳ መለየት፤ የቦታ ስሞቹ ተከታታይነትና ለውጥ ላይ ማህበረሰቡ ያለውን አመለካከት መፈተሸ የሚሉ ዝርዝር ዓላማዎችን አካትቷል፡፡ ...
  • ኃይሌ ሲሳይ (2015-01)
    ይህ ጥናት "የምጽዋት ፊይዲ ትንተና በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ የዯብረ ታቦር ከተማን እና አካባቢውን እንዯማሳያ" በሚሌ ርዕስ የቀረበ ሲሆን፤ የጥናቱ ዏቢይ ዓሊማ የምጽዋት ፊይዲ በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ዯብረ ታቦርንና አካባቢዉን እንዯማሳያ በመዉሰዴ መተንተን ነዉ። ጥናቱ፤ በምጽዋት የሚሰጡ ነገሮችን መሇየት፣ ምጽዋት የሚሰጥበትን ዓሊማ ...
  • በደጅይጥኑ, አለባቸው (2015-07)
    የዚህ ጥናት ዓብይ ዓሊማ ባህሊዊ የጋብቻ ስርዓት በአዴሻ ማህበረሰብ ተንትኖ ማሳየት ነው፡፡ይህንን ጥናት ሇማጥናት ያነሳሳኝ ምክንያት በፍክልር ትምህርት ክፌሌ የተማርኳቸዉ ኮርሶች እና ማህበራዊ አጋጣሚዎች እና ጥናታዊ ፅሁፌ ቅኝት ባዯረገሁ ጊዜ በዚህ ጥናታዊ ርዕስ ያሌተጠና በመሆኑ የሚለ ሲሆን ይህንን ዓሊማ ከግብ ሇማዴረስ ሶስት ዝርዝር ...
  • በ ስንታየሁ, ታደሰ (2015-08)
    ይህ ጥናት“የኢሬቻ በአሌ አከባበር በልዳ ሄጦሳ ወረዲ” በሚሌ ርዕስ የተካሄዯ ነው፡፡ የጥናቱ አቢይ አሊማ በልዳ ሄጦሳ ወረዲ ውስጥ በድኒ አዴባር ስር የሚከበረውን የኢሬቻ ስርአተ ከበራ መግሇጽ እና የከበራውን ፊይዲዎች ማሳየት የሚሌ አሊማ የያዘ ሲሆን ይህንንም ከግብ ሇማዴረስ መረጃዎች ከቀዲማይና ከካሌዓይ የመረጃ ምንጮች በቃሇ-መጠይቅና ...
  • በእስከዲር, ጥሊሁን (2015-09)
    የዚህ ጥናት ዋና አሊማ የሸበሌ በረንታ ማህበረሰብ በእንግጫ ነቀሊ ሥርዒተ ከበራ የሌጃገረድችን የህይወት ሽግግር መመርመር ነው፡፡ ጥናቱ በዚህ ዒሊማ ስር ተቀንብቦ የእንግጫ ነቀሊ ከበራን፣ ከበራው ሊይ ሌጃገረድች የሚጠቀሙባቸው አሌባሳት፣ መዋቢያዎች እና ከበራው ሇማኅበረሰቡ ያሇው ፊይዲ በዝርዝር ዒሊማ ተጠንቷሌ፡፡ ጥናቱ ቀዲማይ እና ካሌአይ ...
  • መሠረት, መቅጫ (2014-04)
    ይህ ጥናት ‛የቁጥሮች እምነታዊ ዉክሌና በዯብረ-ታቦር ከተማ የኦርቶድክስ እምነት ተከታይ ማህበረሰብ ህይወት“ በሚሌ ርዕስ የቀረበ ሲሆን ቁጥሮች በማህበረሰቡ ህይወት ውስጥ ያሊቸውን ዉክሌናና ተግባር ፇትሿሌ፡፡ ቁጥሮች እንዯ መወሇዴ፣ ህመም፣ ሞት ባለ የህወይት ኡዯቶችን፣ በምግብና መጠጥ አሰራር ፣ በመፇወሻ መንገድች፣ በቀናት ዉክሌና እና በላልች ...
  • እንየው, ዗ሊሇም (2015-03)
    ይህ ጥናት የአብነት ተማሪዎች ማህበራዊ ህይወትን በባሕር ዲር ፈሇገ ጸሏይ ቅደስ ሚካኤሌ አንዴነት ገዲም በመተንተን ተማሪዎች የሚኖራቸውን ማህበራዊ ግንኙነትና በግንኙነቱ የሚያገኙትን ጥቅም የሚያሳይ ነው፡፡ በመሆኑም በጥናቱ ተማሪዎች የአብነት ትምህርት ቤትን በምን አነሳሽ ምክንያት እንዯሚቀሊቀለ፤ በትምህርት ቤቱ ቆይታቸው የሚኖራቸው ማህበራዊ ...
  • ደጀን, ታምሩ ገብረመድህን (2015)
    ይህ ጥናት ከፎክሎር ዘሮች ውስጥ አንዱ የሆነውን የሃገረሰባዊ ልማድን በማንሳት የሃገረሰባዊ እምነት ክዋኔና ፋይዳ በዝቋላ ወረዳ የሰርግ ስርዓት ማሳያነት በሚል ርዕስ የቀረበ ጥናት ነው፡፡ በዋናነትም ይህ ጥናት በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በዝቋላ ወረዳ የሚኖሩ ማህበርሰቦች በሃዘንም በደስታም ወቅት የተለያዩ ሃገረሰባዊ እምነቶችን ...
  • ሙሉ, እንዲሌካቸው (2012-07)
    ይህ ጥናት በባህርዲር ከተማ ነዋሪዎች ህይወት፣ በማህበራዊ አንዴነቱ እና በብዜሃነት መካከሌ ያለ ሌዩነቶችን በማስታረቅ ረገዴ በሀገረሰባዊ ምግብ አ዗ገጃጀት እና አቀራረብ ውስጥ የሚኖሩ ማህበራዊ እሴቶችን መመርመርን ዋና ዓሊማ ያዯረገ ነው፡፡ ይህን ጥናት ሇማካሄዴም የሰርግ ከበራ የመከወኛ አጋጣሚን በመምረጥ በከበራው የሚከወኑ የቡፋ ምግብ ...
  • ይርጋዓለም, አስማማው (2015-11)
    ይህ ጥናት በጦርነት ወቅት የተገጠሙ የሽለላና ፉከራ ግጥሞችና ተግባራቸው በሰሜን ጎንደር ዞን፣ በደባርቅ አካባቢ ላይ ምልከታ አድርጓል፡፡ የጥናቱ ዐቢይ ዓላማ በሰሜን ጎንደር ዞን ዋና ከተማ ደባርቅና አካባቢዋ ባሉ የማህበረሰብ ክፍሎች የተገጠሙ የሽለላና ፉከራ ግጥሞችና ተግባራቸው፣ የቃል ግጥሞች ይዘት ትንተና፣ ቴክኒኮችና ዐውዶች እንዲሁም ...
  • ሀያት ፈንታሁን (2015-02)
    የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በደሴ ከተማ የሚገኙ የቦታ ስሞችን ተከታታይነትና ለውጥ መመርመር ሆኖ ተከታታይነትን ጠብቀው የሚገኙ ቦታዎችን ስያሜዎች መፈተሽ፤ የቦታ ስሞች ለውጥና የለውጥ ምክንያቶችን መለየት፤ የቦታ ስሞችን ፋይዳ መለየት፤ የቦታ ስሞቹ ተከታታይነትና ለውጥ ላይ ማህበረሰቡ ያለውን አመለካከት መፈተሸ የሚሉ ዝርዝር ዓላማዎችን አካትቷል፡፡ ...
  • ኃይሌ ሲሳይ (2015-01)
    ይህ ጥናት "የምጽዋት ፊይዲ ትንተና በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ የዯብረ ታቦር ከተማን እና አካባቢውን እንዯማሳያ" በሚሌ ርዕስ የቀረበ ሲሆን፤ የጥናቱ ዏቢይ ዓሊማ የምጽዋት ፊይዲ በኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ዯብረ ታቦርንና አካባቢዉን እንዯማሳያ በመዉሰዴ መተንተን ነዉ። ጥናቱ፤ በምጽዋት የሚሰጡ ነገሮችን መሇየት፣ ምጽዋት የሚሰጥበትን ዓሊማ ...
  • በደጅይጥኑ, አለባቸው (2015-07)
    የዚህ ጥናት ዓብይ ዓሊማ ባህሊዊ የጋብቻ ስርዓት በአዴሻ ማህበረሰብ ተንትኖ ማሳየት ነው፡፡ይህንን ጥናት ሇማጥናት ያነሳሳኝ ምክንያት በፍክልር ትምህርት ክፌሌ የተማርኳቸዉ ኮርሶች እና ማህበራዊ አጋጣሚዎች እና ጥናታዊ ፅሁፌ ቅኝት ባዯረገሁ ጊዜ በዚህ ጥናታዊ ርዕስ ያሌተጠና በመሆኑ የሚለ ሲሆን ይህንን ዓሊማ ከግብ ሇማዴረስ ሶስት ዝርዝር ...
  • በ ስንታየሁ, ታደሰ (2015-08)
    ይህ ጥናት“የኢሬቻ በአሌ አከባበር በልዳ ሄጦሳ ወረዲ” በሚሌ ርዕስ የተካሄዯ ነው፡፡ የጥናቱ አቢይ አሊማ በልዳ ሄጦሳ ወረዲ ውስጥ በድኒ አዴባር ስር የሚከበረውን የኢሬቻ ስርአተ ከበራ መግሇጽ እና የከበራውን ፊይዲዎች ማሳየት የሚሌ አሊማ የያዘ ሲሆን ይህንንም ከግብ ሇማዴረስ መረጃዎች ከቀዲማይና ከካሌዓይ የመረጃ ምንጮች በቃሇ-መጠይቅና ...
  • በእስከዲር, ጥሊሁን (2015-09)
    የዚህ ጥናት ዋና አሊማ የሸበሌ በረንታ ማህበረሰብ በእንግጫ ነቀሊ ሥርዒተ ከበራ የሌጃገረድችን የህይወት ሽግግር መመርመር ነው፡፡ ጥናቱ በዚህ ዒሊማ ስር ተቀንብቦ የእንግጫ ነቀሊ ከበራን፣ ከበራው ሊይ ሌጃገረድች የሚጠቀሙባቸው አሌባሳት፣ መዋቢያዎች እና ከበራው ሇማኅበረሰቡ ያሇው ፊይዲ በዝርዝር ዒሊማ ተጠንቷሌ፡፡ ጥናቱ ቀዲማይ እና ካሌአይ ...
  • መሠረት, መቅጫ (2014-04)
    ይህ ጥናት ‛የቁጥሮች እምነታዊ ዉክሌና በዯብረ-ታቦር ከተማ የኦርቶድክስ እምነት ተከታይ ማህበረሰብ ህይወት“ በሚሌ ርዕስ የቀረበ ሲሆን ቁጥሮች በማህበረሰቡ ህይወት ውስጥ ያሊቸውን ዉክሌናና ተግባር ፇትሿሌ፡፡ ቁጥሮች እንዯ መወሇዴ፣ ህመም፣ ሞት ባለ የህወይት ኡዯቶችን፣ በምግብና መጠጥ አሰራር ፣ በመፇወሻ መንገድች፣ በቀናት ዉክሌና እና በላልች ...
  • በባህሩ, ሙሉነህ (2014-05)
    ይህ ጥናት ቃል ግጥም ለባህል እሴት ግንባታ ያለው ፋይዳ በምዕራብ ጎጃም ዞን ቡሬ ዙሪያ ወረዳ በሚል ርዕስ የተደረገ ጥናት ነው፡፡ ለጥናቱ አነሳሽ የሆነኝ ምክንያት ጥናቱ ትኩርት ያደረገባቸው አካባቢዎች፡-የኦሮሞ፣የአገው እና የአማራ ብሔርሰብ ክፍሎች ለረጅም ዘመናት በጋራ ተከባብረው፣ ተዋደው በአብሮነት ይኖራሉ፡፡ ይህን ማህበርሰብ በጋራ ...
  • በይርዳው, ግፎ (2014-05)
    ይህ ጥናት የጎፋ ዞን ዛላ ወረዳና ሳውላ ከተማ አስተዳደር የሚገኙ ቃልቾች፣ የቃልቻ ቀንና የታላቅነት አሰጣጥ ትውን ጥበባት ገጽታና ማህበረ ባህላዊ ፋይዳ ለማሳየት ያለመ ጥናት ነው፡፡ መረጃዎች ከተለያዩ መዛግብት፣ ከቃልቻ ቀን እና ታላቅነት አሰጣጥ(ለቅሶ) ክዋኔ አውድ በምልከታ፣ በቃለ መጠይቅ እና ተተኳሪ የቡድን ውይይት፣ በምስል፣ በደምጽና ...
  • በሀና, ደባልቄ (2015-09)
    ይህ ጥናት የሴቶችን ሚና ማደላደያ የሚያሳዩ ቃል ግጥሞች መመርመር በሚል ርዕስ ጥናት የተደረገ ነው፡፡ ይህንን ዋና ዓላማ መሰረት በማድረግ ጥናቱ የሚከተሉት ዝርዝር ዓላማዎችን አካቶ ይዟል፡፡ በቃል ግጥሞች የሚገለጡ የሴቶችን ሚናዎች መለየት፣ማደላደያ ቃል ግጥሞችን መግለፅ እና የሴትንት ሚና ማደላደያ ቃል ግጥሞችን ፋይዳ ማሳየት የሚሉት ናቸው፡፡ ...
  • በሀይሉ, ታደሰ (2012-05)
    የዚህ ጥናት አላም በደቡብ ወሎ ዞን በአምባሰል ወርዳከሀገረሰባዊ የህፃናት ህክምና ጋርበተያያዘ የሚስተዋሉት የመድሃኒት አዘገጃጀትናአ ስጠጥን መመርመረ ነው፡፡የጥናቱ መነሻሃሳብበዚህ ረገድ የጥናት ውስንነት ፤ፋይዳዎችና ተግባራዊ ችግሮች መኖር ሲሆን፤የጥናቱ ቦታዎች በወረዳው የሚኙት አራት ከበሌዎች ናቸው፡፡ የትናቱ አይነት አይነታዊ ሲሆን፤ አተያዪ ...
  • በስራመሌካም, አጥናፈ (2014-08)
    የዙህ ጥናት ዋና ትኩረት የኸይሚል የሌጆች (የታዲጊዎችና ወጣቶች ጨዋታ) በታች ጋይንት ወረዲ ማህበረሰብ የሚሌ ሲሆን ዋና ዓሊማው ዯግሞ ክዋኔና ፊይዲውን መመርመር ነው፡፡ የጥናቱን ዓሊማ ሇማሳካት ትኩረት የተሰጠው ጨዋታው ያሇውን የክዋኔ ሂዯትና ጨዋታው የሚያበረክታቸውን ፊይዲዎች የሚያሳዩ የምርምር ጥያቄዎች ማሇትም፡- የኸይሚል ጨዋታ ...
  • ሰላማዊት, ጌታሁን (2014-08)
    አጠቃሎ ይህ ጥናት በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር በዝቋላ ወረዳ በሚከበረው የሽውዬ እና ምሻምሾ ባህላዊ ጨዋታ ክዋኔ እና ፋይዳ ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር ። ጨዋታው በአማርኛ ዥዋዥዌ ተብሎ የሚጠራ ሲሆን በኽምጣጛ ቋንቋ ወይም በመገኛ ቋንቋው እሽውዬ ተብሎ ይጠራል ፡፡ስለሆነም እኔም በመገኛው ቋንቋ ያለውን እሽውዬ ...
  • እስማኤል አህመድ (2022-09)
    የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ "የነሺዳ ክወኔና ፋይዳን በዒድ አልፈጥር በዓል እና በሰርግ አዉድ ላይ" መመርመር ነው፡፡በዚህ ዋና ዓላማ ላይ ተመርኩዞ ነሺዳ ምን እንደሆነ?ከዋኞች እነማን እንደሆኑ፣የአከዋወን ገጽታው ምን ይመስላል እና በሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘንድ ለምን ተግባር እንደሚከወን ወይም የነሺዳ ክዋኔ ምን ፋይዳ እንዳለው በመመርመር ዝርዘር ...
  • ደባልቄ, ሀና (2015-09)
    ይህ ጥናት የሴቶችን ሚና ማደላደያ የሚያሳዩ ቃል ግጥሞች መመርመር በሚል ርዕስ ጥናት የተደረገ ነው፡፡ ይህንን ዋና ዓላማ መሰረት በማድረግ ጥናቱ የሚከተሉት ዝርዝር ዓላማዎችን አካቶ ይዟል፡፡ በቃል ግጥሞች የሚገለጡ የሴቶችን ሚናዎች መለየት፣ማደላደያ ቃል ግጥሞችን መግለፅ እና የሴትንት ሚና ማደላደያ ቃል ግጥሞችን ፋይዳ ማሳየት የሚሉት ናቸው፡፡ ...
  • ንጋቱ, አስረስ (2014-07)
    የዙህ ጥናት ዋና ዓሊማ ‹‹ነፌጠኛ›› የተሰኘው እሳቤ በገንጅ ማህበረሰብ ዗ንዴ ያሇውን ትርጉም መመርመር ነው፡፡ ሇጥናቱ መዯረግ ሁሇት ምክንያቶች አለ፡፡ አንዯኛው ምክንያት አጥኝው ባሇው የህይወት ሌምዴ ውስጥ ‹‹ነፌጠኛ›› የሚባሇው ቃሌ ከቀን ወዯ ቀን እየያ዗ የመጣው አዲዱስ ነገር ግን‹‹የተዚባ›› ትርጉም ስርዓት ሉይዜ ይገባዋሌ ከሚሌ አስተሳሰብ ...
  • በእድላም, ንጉሴ (2011-06)
    ይህ ጥናት የግራር ጃርሶ ወረዳ ማህበረሰብ ፈጫሳን እንደ ህይወት ዑደት ማስጠበቂያ ስርዓት የተጠቀመበት ሁኔታ መመርመር የሚል አብይ አላማ ያለው ሲሆን ለዚህ አላማ ከግብ መድረስ ደግሞ በስርዓተ ከበራው አጀማመር (ሚቱ) እና በስርዓተ ከበራው መካከል ያለውን ግንኙነት መመርመር፣ በክዋኔው ውስጥ ያሉ ልማዶችና ልማዶችን ለመከወን አገልግሎት ...

View more