BDU IR

Thesis and Dissertations

Thesis and Dissertations

 

Recent Submissions

  • ገብረ አብ, ቦጋለ (2012-01)
    የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በግእዝ ሰዋሰዉ ዐዋጅና በተመረጡ የግእዝ መጸሕፍት መካከል ያለዉን አገባባዊ ዳኝነት መመርመር ሲኾን አነጣሽ ምክንያቱም በዐዋጁና በመጸሕፍቱ መካከል ልዩነት መኖሩ የልዩነቱ ምንጭም ምን እንደ ኾነ አለመታወቁ በዂለቱ መካከል ልዩነት ሲገኝም ገዢዉ ወይም አስታራቂዉ የትኛዉ እንደ ኾነ ባለመለየቱ ሊቃዉንቱ እርስ በእርስ ...
  • አሰፋ, ታፈረ (2015-06)
    የእጅ ጽሑፎች ከተሰበሰቡ በኋላ መዘርዝር ማዘጋጀቱ አስፈላጊ ነው፡፡ ምክንያቱም ስብስቡ በራሱ የእጅ ጽሑፉን ሙሉ ታሪክ ሊነግረን አይችልምና። መዘርዝር ግን የመጻፉን ዝርዝር እና ትክክለኛ መግለጫ፤ የተሟላ እና አጭር የእጅ ጽሑፍ ታሪክን ያቀርባል፡፡ ቢኾንም በዋደና ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በብራና ላይ በግእዝ ቋንቋ ተጽፈው የሚገኙት የእጅ ...
  • Woldie, Getachew (2023-06)
    The practice of writing, on parchment and the art of producing manuscripts is an old tradition and it is a living legacy in Ethiopia. Cataloguing of manuscripts is one of the thematic area of research in manuscript ...
  • ይባቤ, ፈቀደ (2015-06)
    ዝንቱ ሐተታ ተመሥረተ ላዕለ ሐቲተ ቅኔ ዘሠለስቱ ሊቃውንተ ደላንታ፡፡ በዝኑቱ ርእስ ዘተመሥረተ ቦቱ ምክንያት ከመ ኢይጥፍኡ ቅኔያተ ሊቃውንተ ደላንታ እንበለ ይትዐወቅ በቍዔቶሙ፡፡ ወዐላማሁ ለዝንቱ ሐተታ ሐቲተ ቅኔ ዘሠለስቱ ሊቃውንተ ደላንታ ወአውፅኦተ መልእክተ ምስጢረ ቅኔ ዘተሰወረ እምውስተ ቅኔያት ውእቱ፡፡ ወአንሣእኩ ጥያቄያተ በውስተ ...
  • በመልአኩ, ታረቀኝ (2015-06)
    ይህ ጥናታዊ ጽሐፍ ትኩረቱ በገድለ በጸሎተ ሚካኤል ኢትዮጵያዊ ላይ ሲኾን ዋና ዒላማዉም የገድሉን ይዘት መተንተን ነው፡፡ ለጥናቱ የተመረጠዉ የብራና ገድልም የተገኘው በደብረ ባሕርይ ጋሥጫ አባ ጊዮርጊስ እና አባ በጸሎተ ሚካኤል አንድነት ገዳም ነው፡፡ የጥናቱ ዳራ፣ አነሣሽ ምክንያት፣ ዋና እና ዝርዝር ዒላማዎች፣ ጥናቱ የመለሳቸዉ ጥያቄዎች፣ ...
  • Mulu, Alemnew (2023-06)
    hagiographies. It attempts to show how wild animals are depicted in medieval Ethiopian hagiographies. It was designed to be a qualitative study that would imply an inductive inquiry to develop themes from hagiographical ...
  • Mahtem, Admas (2023-06)
    Hemorrhoids are produced by inflammatory vasculature that is present in the bottom portion of the rectum or close to the anus. It appears in both sexes. There are two types of hemorrhoids. The inner layers of the lower ...
  • Woldie, Desale (2023-06)
    Motherhood involves surrendering to pain and suffering from ups and dwons for the comfort and health of her children. For example, as ascribed in most of the Gəʾəz texts, the concept of mother and motherhood is mentioned ...
  • ሚክያስ, ደምለዉ (2015-02)
    ዝንቱ ጽንዐት ዘተገብረ ምሥሩት ላዕለ ርእስ ነገረ ዘይብል ነገረ መሣግረ ግሳት ዘግእዝ ወዐላማሁ ሐቲት ከመ ለምንት ይትረአይ ሥግረተ ግሳት ወተንትኖት ለእመ ኮኑ ፊደላት ዘያሠግርዎሙ፡፡ ወከመ መንሥኤ ሐተታ ኮኑ ኢተአመሮቶሙ ድሉት ለመሣግር ወከዊኖቶሙ ኢቀዋምያን በመጠኖሙ ለግሳት እለ ይትገሰሱ በፍናዉ ግስት እለ የዐብዩ እምነ አሐዱ ...
  • ፍሬቃል, ዳምጤ (2015-02)
    የጥናቱ ዋና ዐላማ የክዑባን ፊደላትን ሰዋስዋዊ ባሕርያት የግስ ርባታቸዉ፣ የዘር አወጣጣቸዉ ምን እንደሚመስል መተንተን ሲኾን አጥኚዉን ለምርምር ሥራ የገፋፉት ዐበይት ምክያቶች ደግሞ በግእዝ ቋንቋ መዛግብተ ቃላት፣ የግእዝ መጻሕፍት ውስጥ ሥርዐተ ጽሕፈታቸዉ እና ሰዋስዋዊ አገባባቸዉ ከትናጋ ፊደል ጋር እየተቀላለቀለ ሲጻፈ መታየታቸው፣ ...
  • ገብረ አብ, ቦጋለ (2012-01)
    የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በግእዝ ሰዋሰዉ ዐዋጅና በተመረጡ የግእዝ መጸሕፍት መካከል ያለዉን አገባባዊ ዳኝነት መመርመር ሲኾን አነጣሽ ምክንያቱም በዐዋጁና በመጸሕፍቱ መካከል ልዩነት መኖሩ የልዩነቱ ምንጭም ምን እንደ ኾነ አለመታወቁ በዂለቱ መካከል ልዩነት ሲገኝም ገዢዉ ወይም አስታራቂዉ የትኛዉ እንደ ኾነ ባለመለየቱ ሊቃዉንቱ እርስ በእርስ ...
  • አሰፋ, ታፈረ (2015-06)
    የእጅ ጽሑፎች ከተሰበሰቡ በኋላ መዘርዝር ማዘጋጀቱ አስፈላጊ ነው፡፡ ምክንያቱም ስብስቡ በራሱ የእጅ ጽሑፉን ሙሉ ታሪክ ሊነግረን አይችልምና። መዘርዝር ግን የመጻፉን ዝርዝር እና ትክክለኛ መግለጫ፤ የተሟላ እና አጭር የእጅ ጽሑፍ ታሪክን ያቀርባል፡፡ ቢኾንም በዋደና ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በብራና ላይ በግእዝ ቋንቋ ተጽፈው የሚገኙት የእጅ ...
  • Woldie, Getachew (2023-06)
    The practice of writing, on parchment and the art of producing manuscripts is an old tradition and it is a living legacy in Ethiopia. Cataloguing of manuscripts is one of the thematic area of research in manuscript ...
  • ይባቤ, ፈቀደ (2015-06)
    ዝንቱ ሐተታ ተመሥረተ ላዕለ ሐቲተ ቅኔ ዘሠለስቱ ሊቃውንተ ደላንታ፡፡ በዝኑቱ ርእስ ዘተመሥረተ ቦቱ ምክንያት ከመ ኢይጥፍኡ ቅኔያተ ሊቃውንተ ደላንታ እንበለ ይትዐወቅ በቍዔቶሙ፡፡ ወዐላማሁ ለዝንቱ ሐተታ ሐቲተ ቅኔ ዘሠለስቱ ሊቃውንተ ደላንታ ወአውፅኦተ መልእክተ ምስጢረ ቅኔ ዘተሰወረ እምውስተ ቅኔያት ውእቱ፡፡ ወአንሣእኩ ጥያቄያተ በውስተ ...
  • በመልአኩ, ታረቀኝ (2015-06)
    ይህ ጥናታዊ ጽሐፍ ትኩረቱ በገድለ በጸሎተ ሚካኤል ኢትዮጵያዊ ላይ ሲኾን ዋና ዒላማዉም የገድሉን ይዘት መተንተን ነው፡፡ ለጥናቱ የተመረጠዉ የብራና ገድልም የተገኘው በደብረ ባሕርይ ጋሥጫ አባ ጊዮርጊስ እና አባ በጸሎተ ሚካኤል አንድነት ገዳም ነው፡፡ የጥናቱ ዳራ፣ አነሣሽ ምክንያት፣ ዋና እና ዝርዝር ዒላማዎች፣ ጥናቱ የመለሳቸዉ ጥያቄዎች፣ ...
  • Mulu, Alemnew (2023-06)
    hagiographies. It attempts to show how wild animals are depicted in medieval Ethiopian hagiographies. It was designed to be a qualitative study that would imply an inductive inquiry to develop themes from hagiographical ...
  • Mahtem, Admas (2023-06)
    Hemorrhoids are produced by inflammatory vasculature that is present in the bottom portion of the rectum or close to the anus. It appears in both sexes. There are two types of hemorrhoids. The inner layers of the lower ...
  • Woldie, Desale (2023-06)
    Motherhood involves surrendering to pain and suffering from ups and dwons for the comfort and health of her children. For example, as ascribed in most of the Gəʾəz texts, the concept of mother and motherhood is mentioned ...
  • ሚክያስ, ደምለዉ (2015-02)
    ዝንቱ ጽንዐት ዘተገብረ ምሥሩት ላዕለ ርእስ ነገረ ዘይብል ነገረ መሣግረ ግሳት ዘግእዝ ወዐላማሁ ሐቲት ከመ ለምንት ይትረአይ ሥግረተ ግሳት ወተንትኖት ለእመ ኮኑ ፊደላት ዘያሠግርዎሙ፡፡ ወከመ መንሥኤ ሐተታ ኮኑ ኢተአመሮቶሙ ድሉት ለመሣግር ወከዊኖቶሙ ኢቀዋምያን በመጠኖሙ ለግሳት እለ ይትገሰሱ በፍናዉ ግስት እለ የዐብዩ እምነ አሐዱ ...
  • ፍሬቃል, ዳምጤ (2015-02)
    የጥናቱ ዋና ዐላማ የክዑባን ፊደላትን ሰዋስዋዊ ባሕርያት የግስ ርባታቸዉ፣ የዘር አወጣጣቸዉ ምን እንደሚመስል መተንተን ሲኾን አጥኚዉን ለምርምር ሥራ የገፋፉት ዐበይት ምክያቶች ደግሞ በግእዝ ቋንቋ መዛግብተ ቃላት፣ የግእዝ መጻሕፍት ውስጥ ሥርዐተ ጽሕፈታቸዉ እና ሰዋስዋዊ አገባባቸዉ ከትናጋ ፊደል ጋር እየተቀላለቀለ ሲጻፈ መታየታቸው፣ ...
  • አሰፋ, ምሕረት (2015-01)
    የብራና መጻሕት በቁጥር፣ በዓይነትና በይዘት ከገዳም ገዳም የተለያዩ ናቸው፡፡ እኒህን መጻሕፍት ጠብቆ ለማቆየትና ለአጠቃቀምና ለጥናት ምቹ ለማድረግ መጻሕፍቱን ዘርዘሮና አደራጅቶ ማስቀመጥ ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል ተብሎ ይታሰባል፡፡ ስለዘህ ጥንታዊ የብራና መጻሕፍት የመዘርዘርና የማደራጀት ዓላማው፣ መረጃ እና እውቀትን ለማግኘት ብቻ ሳይሆን መጻሕፍቱን ...
  • ተድባበማርያም, አሰፋ (2015-02)
    የዚህ ጥናት ዋና ዐላማ በአዊ ዞን ሀገረ ስብከት በዳንግላ ወረዳ በዙርዙር ኪዲነ ምሕረት አንድነት ገዳም ውስጥ በሚገኘውና በብራና ላይ በግእዝ ቋንቋ በተጻፈው በገለ ዐሥራተ ወልድ ኢትዮጵያዊ ላይ የይዘት ትንተና መሥራት ሲኾን ጥናታዊ ጽሑፍ በአራት ዋና ዋና ምዕራፍች ተከፋፍሎ የተደራጀ ነው፡፡ የዚህ ጥናት አቅራቢ ጥናታዊዊጽሑፏን ለመሥራት ...
  • Tizazu, Mekides (2023-02)
    The calligraphic practice has a lot of contributions to literature art. The study aimed at assessing the practices of calligraphy and its challenges in Andabet Woreda, south Gondar zone. To achieve the objectives of ...
  • W/Giorgis, Bidru (2023-01)
    The main objective of this study is exploring pain management in Gəˀəz medico-magical texts. To achieve this objective, the researcher used hermeneutic phenomenological textual analysis research design in a qualitative ...
  • Aragaw, Birhanu (2023-01)
    Ge'sz hagiographies constitute the largest group of sources for medieval Ethiopian history. Vita, among the subgenre of hagiography, is an important source for historical, language, literary and theological studies in ...
  • Abebe, Teklie (2023-02)
    Catalogue of a manuscript is one of the major research thematic areas in Ethiopic manuscripts. However, the work of manuscript catalogue is still unreachable comparing with the huge number of manuscripts found within ...
  • Kidist, Shewanketaw (2022-08)
    This study explores the roles medieval Ethiopian Saints’ families played for personality development of the Saints. The study specifically focused on the roles families played with respect to four themes: parent personality ...
  • Zemenay, Animut (2014-08)
    The Composition of St. Yared which Zǝmmare is an Ethiopian literally resource inscribed in the Gə‟əz language and containing an enormously rich substance. It is a very rich source of Social, Historical, Religious, Economical ...
  • Alemnew, Walle (2022-08)
    In Ethiopia, monasteries, Churches and private owners have a great role for the production, preservation and use of manuscripts. These monasteries and Churches are centers for scribal training. Manuscripts collected in ...
  • Terefe, Mikru (2022-07)
    The Ethiopic fidäl is the most commonly used script for writing systems of the majority languages spoken in Ethiopia. Among the twenty-two basic Ethiopic scripts, nine sounds which have different shapes, forenames, and ...

View more