<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<rss xmlns:dc="http://purl.org/dc/elements/1.1/" version="2.0">
<channel>
<title>Thesis and Dissertations</title>
<link>http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/11087</link>
<description/>
<pubDate>Sat, 13 Jan 2001 07:37:01 GMT</pubDate>
<dc:date>2001-01-13T07:37:01Z</dc:date>
<item>
<title>የይዘት ትንተና በገድለ አቡነ አናንያ</title>
<link>http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16849</link>
<description>የይዘት ትንተና በገድለ አቡነ አናንያ
ያሬድ, ደስታው
ይህ ጥናት በገድለ አቡነ አናንያ የይዘት ትንተና ላይ በሚል ርእስ የተነሣዉ፡ በጥናቱ ዳራ&#13;
የተለያዩ ምሁራን ስለ ኢትዮጵያ ፊደልና ሥነ ጽሑፍ ሀብት የሰጡትን አስተያየት&#13;
ለማስተዋወቅ ሞክሯል። የጥናቱን አነሣሽ ምክንያት የጠቆመ ሲኾን ጥናቱ በምርምር&#13;
ሥራዉ፣ ዐላማዉን በግልጽ አስቀምጧል። ጥናቱ ከተካሄደ በኋላ ጥቅም ላይ መዋል እንዳለበት&#13;
ኹሉም የሚያምንበት እንደመኾኑ መጠን ይህ ጥናትም መጠነ ሰፊ የኾነ ጠቀሜታ&#13;
እንደሚሰጥ በዝርዝር ተቀምጧል። ምርምሩ ዐይነታዊ የምርምር ዘዴን የተከተለ ነው።&#13;
በተጨማሪም የጥናቱ መሠረታዊ የአጠናን ዘዴ ኹለንተናዊ አካላት የኾኑት የመረጃ&#13;
ምንጮች፣ የናሙና አመራረጥ ዘዴ፣ የመረጃ ማሰባሰቢያ መሣሪያዎች እና የመረጃ መተንተኛ&#13;
ዘዴ የሚሉት በየቅደም ተከተል ደረጃቸዉ ተብራርተዋል። በአጠቃላይ አጥኚዉ መሪ&#13;
ጥያቄዎቹን ለመመለስ ባደረገዉ ጥረት ከተለያዩ የጥናት ውጤቶችና መዛግብት የተገኙ&#13;
መረጃዎችን በመፈተሽ ምርምር በማድረግ የገድሉን ይዘት በመተንተን መልእክቱን&#13;
በማብራራት አቅርቧል።
</description>
<pubDate>Sat, 01 Jun 2024 00:00:00 GMT</pubDate>
<guid isPermaLink="false">http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16849</guid>
<dc:date>2024-06-01T00:00:00Z</dc:date>
</item>
<item>
<title>የይዘት ትንተና በገድለ አብርሀ ወአጽብሐ</title>
<link>http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16830</link>
<description>የይዘት ትንተና በገድለ አብርሀ ወአጽብሐ
ፈንታሁን, ደሴ
ይህ ጥናት የገድለ አብርሀ ወአጽብሐ የይዘት ትንተና በሚል ርእስ ላይ የተሠራ ሲኾን&#13;
ጥናቱን ለመሥራት አነሣሽ ምክንያቶችም ተመላክተዋል፡፡ ቅዱሳን ነገሥት አብርሀ&#13;
ወአጽብሐ በስማቸው ትምህርት ቤት የተሠራላቸው፣ በቤተክርስቲያን በዓል&#13;
የሚከበርላቸው ምን ቢሠሩ ነው ? የሚል ጥያቄ አጥኚዉ ስለነበረው&#13;
ገድሉን&#13;
ለማጥናት እንደ አነሳሳው ተገልጧል&#13;
፡፡ ዐቢይ ዐላማውም ገድለ አብርሀ ወአጽብሐን&#13;
በመተንተን&#13;
አብርሀ ወአጽብሐ እነማን ነበሩ፣&#13;
ያላቸውን ታሪካዊ፣ ስነ ጽሑፋዊ፣&#13;
ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊ እና ሃይማኖታዊ ፋይዳ ማሳየት ሲኾን ዐይነታዊ የምርምር&#13;
ዘዴን ተከትሎ መረጃዎችን በገላጭ የትንተና ሥልት በመተንተን ተከውኗል&#13;
፡፡&#13;
ይህንንም ዐላማ ለማሳካት በዋናነት አንድ የብራናዉን ገድል ቅጅ ቀዳማይ የመረጃ&#13;
ምንጭ በማድረግ የተጠቀመ ሲኾን፤ ሌሎች ከገድለ አብርሀ ወአጽብሐ ጋር ዝምድና&#13;
ያላቸው ወይም ስለ ገድሉ ተጨማሪ መረጃ የሰጡ መጻሕፍት፤ መጽሔቶች፣ ጥናታዊ&#13;
ጽሑፎች እንደ ኹለተኛየመረጃ ምንጭ ተጠቅሟል፡፡ ይህም ጥናት በዓይነታዊ የጥናት&#13;
ዘዴ ተተንትኖ ቀርቧል፡፡&#13;
ጥናቱ የገድልን ምንነት ከፅንሰ ሐሳብ አንጻር ያብራራ&#13;
ሲኾን በግእዝ ስለተጻፉ ገድላት ታሪካዊ ዳራ ማብራሪያ ሰጥቷል&#13;
፡፡&#13;
በገድሉ ስነ&#13;
ጽሑፋዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ማኅበራዊ እና ሃይማኖታዊ ፋይዳ ላይ ሰፊ ትንተና&#13;
ያደረገ ሲኾን በመጨረሻም ሌሎች ቅጆችን በማሰባሰብ በገድሉ ላይ የተመሳከረ&#13;
አርትዖት እና የትርጒም ሥራ ቢሠራበት፣ ተመራማሪዎች ይህን ጥናት እንደመነሻ&#13;
ተጠቅመው ክፍተቱን ቢሞሉ መልካም ይኾናል የሚሉ የይኹንታ ሐሳቦችን&#13;
አስቀምጧል፡
</description>
<pubDate>Wed, 01 Feb 2017 00:00:00 GMT</pubDate>
<guid isPermaLink="false">http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16830</guid>
<dc:date>2017-02-01T00:00:00Z</dc:date>
</item>
<item>
<title>የግእዜ ምሳላያዊ አነጋገሮች የይ዗ት ትንተና</title>
<link>http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16829</link>
<description>የግእዜ ምሳላያዊ አነጋገሮች የይ዗ት ትንተና
በቃለ, ተመስገን
ይህ ጥናት የግእዜ ምሳላያዊ አነጋገሮች የይ዗ት ትንተና የሚሌ ሲኾን ዒይነታዊ የምርምር&#13;
ስሌትን (qualitative research) ተከትሎሌ፡፡ የጥናቱ ዋና ዒሊማ የግእዜ ምሳላያዊ አነጋገሮችን&#13;
ይ዗ት በመተንተን ጠቀሜታቸውን ሇሔዜብ ማሳወቅ ነው፡፡ የጥናቱን ዒሊማ ሇማሳካት&#13;
የሚያስችለ አስፇሊጊ መረጃዎች ከመጀመሪያ እና ከኹሇተኛ ዯረጃ የመረጃ ምንጭ ተወስዯዋሌ፤&#13;
እነሱም በግእዜ ቋንቋ የተጻፈ መጻሔፍት አንዯኛ ዯረጃ እና የግእዜ ምሳላያዊ አነጋገር የሚችለ&#13;
ሰዎች ኹሇተኛ ዯረጃ ናቸው፡፡ በመኾኑም መረጃዎችን ሇመሰብሰብ ቃሇ መጠይቅ እና ሰነዴ&#13;
ፍተሻ ዋና መረጃ መሰብሰቢያዎች ሲኾኑ ቡዴን ተኮር ውይይት ዯግሞ በአጋዥነት አገሌግልት&#13;
ሊይ ውሎሌ፡፡ በዙህ ጥናት ውስጥ ትኩረት የተዯረገባቸው የግእዜ ምሳላያዊ አነጋገሮች ሲኾኑ&#13;
በዒሊማ ተኮር የናሙና አመራረጥ ዗ዳ እንዱመረጡ ተዯርገዋሌ፡፡ እንዱሁም የጥናቱ&#13;
ተሳታፉዎች በአመቺ የናሙና ዗ዳ ተመርጠዋሌ፡፡ በዙህ ጥናት ውስጥ ኻያ ኹሇት ወንድች እና&#13;
አንዱት ሴት በዴምሩ ኻያ ሦስት ሰዎች በቃሇ መጠይቅ ተሳትፇዋሌ፤ በቃሇ መጠይቅ&#13;
ከተሳተፈት ውስጥ ስዴስት ወንድች እና አንዱት ሴት በዴምሩ ሰባት ተሳታፉዎች በቡዴን&#13;
ተኮር ውይይት እንዱካተቱ ተዯርገዋሌ፡፡ ጥናቱ ከመካኼደ በፉት የመረጃ መሰብሰቢያ&#13;
መሣሪያዎች በጥናቱ አማካሪ ተገምግመዋሌ፡፡ በቃሇ መጠይቅ 38 በሰነዴ ፍተሻ 5 በዴምሩ 43&#13;
አባባልች ተሰብሰበው በቡዴን ተኮር ውይይት ተፇትሸዋሌ፤በመጨረሻ በሥርዏት ተዯራጅተው&#13;
በገሊጭ እና በተራኪ (descriptive and narrative analysis) የመተንተኛ ዗ዳዎች&#13;
ተተንትነዋሌ:: አባባልች ጥሩ ሥነ ምግባርን ሇማስተማር፣ የአንዴን አካባቢ ባህሌ እና ታሪክ&#13;
ሇማስተዋወቅ እንዯሚጠቅሙ በጥናት ጠረጋግጧሌ፤ የግእዜ ምሳላያዊ አነጋገሮች&#13;
ማኅበራዊ፣ሃይማኖታዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖሇቲካዊ ይ዗ት ያሊቸውን እና የላሊቸውን ሇይቶ&#13;
ሇማሳየት ተችሎሌ፤ እንዱሁም በግእዜ ቋንቋ ትምህርት ውስጥ የግእዜ ምሳላያዊ አነጋገሮችን&#13;
መጠቀም የሚያስገኘዉን ጠቀሜታ ሇመግሇጽ ተሞክሯሌ፡፡ የግእዜ ምሳላያዊ አነጋገሮች&#13;
የሚነገሩበሩበትን ዏውዴ ሇማወቅ ተችሎሌ፡፡ በተመሳሳይ የግእዜ ምሳላያዊ አነጋገሮች በመዋቅር&#13;
ዯረጃ እንዳት ሉከሠቱ እንዯሚችለ ታውቋሌ፡፡ የተዯረሰባቸው ግኝቶችም ተግባራዊ እንዱዯረጉ&#13;
ምርምራዊ ጥቆማ ተሰጥቶባቸዋሌ፡፡
</description>
<pubDate>Mon, 01 Jun 2015 00:00:00 GMT</pubDate>
<guid isPermaLink="false">http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16829</guid>
<dc:date>2015-06-01T00:00:00Z</dc:date>
</item>
<item>
<title>ontent Analysis of Gӓdlӓ Abbunӓ Samuʾel of Dӓbrӓ Wӓgӓg</title>
<link>http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16824</link>
<description>ontent Analysis of Gӓdlӓ Abbunӓ Samuʾel of Dӓbrӓ Wӓgӓg
Abrham, Azanaw
The Gädl is the most powerfull genre of Ethiopian hagiography, which is one of the most&#13;
important constituents of Gəˀəz literature. This study assessed one of the vitas in Gəˀəz literature&#13;
written for saint Samuʾel zӓdӓbrӓ Wӓgӓg. The objective of this study was to analyse the vita of&#13;
the saint Samuʾel zӓdӓbrӓ wӓgӓg. The study used qualitative research design through thematic&#13;
data analysis by obtained primary data from the manuscript. As to the result, the saint Samuʾel&#13;
zӓdӓbrӓ wӓgӓg was Ethiopian monk who lived in the 15th century who was born from his father,&#13;
Endreyas, and his mother, Arsonwa. They had a great connection with God, and they wanted to&#13;
have a child for themeselves. They gave birth to him through unceasing prayer and fasting.&#13;
Samuel’s childhood history is based on the story of his family. His childhood was shaped by&#13;
Christian ethics. Samuel was a strong, spiritual, and reliable deacon. From abba Täklä&#13;
Haymanot, his hand held the yoke of the monkhood. Saint Samuel was a person who made great&#13;
sacrifice to change people’s consciousness from bad to good, from worshipping idols to&#13;
worshiping God, to keep the rules and regulations of Christianity. In line with this, since Saint&#13;
Samuel was righteous before God, the covenant passage of the saint was the most important part&#13;
of his vita. He passed away on the 29th of October. Saint Samuel struggle was highly focused on&#13;
converting the pagans from worship of idols to God. He was not only the monk but also the duke.&#13;
Preaching the Gospel, ethical educations, founding the monastery and this Saint has strong&#13;
relationship with King Dawit II.The result also narrated about the intertextuality of the vita such&#13;
as Quotation, Paraphrase and Allusion. And also the language used in the vita such as Human&#13;
(personification), Apostrophe, Metaphor, Symbolism, Simile and Hyperbole (Exclamation). So,&#13;
the vita is highly important source for historical, language, intertextuality and theological&#13;
studies in addition to the deeds of 15th century saints.
</description>
<pubDate>Sat, 01 Jun 2024 00:00:00 GMT</pubDate>
<guid isPermaLink="false">http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16824</guid>
<dc:date>2024-06-01T00:00:00Z</dc:date>
</item>
</channel>
</rss>
