BDU IR

Browsing Thesis and Dissertations by Title

Browsing Thesis and Dissertations by Title

Sort by: Order: Results:

  • W/Giorgis, Bidru (2023-01)
    The main objective of this study is exploring pain management in Gəˀəz medico-magical texts. To achieve this objective, the researcher used hermeneutic phenomenological textual analysis research design in a qualitative ...
  • Woldie, Desale (2023-06)
    Motherhood involves surrendering to pain and suffering from ups and dwons for the comfort and health of her children. For example, as ascribed in most of the Gəʾəz texts, the concept of mother and motherhood is mentioned ...
  • Aragaw, Birhanu (2023-01)
    Ge'sz hagiographies constitute the largest group of sources for medieval Ethiopian history. Vita, among the subgenre of hagiography, is an important source for historical, language, literary and theological studies in ...
  • KINFE MICHAEL CHANE (2020-11-13)
  • Semahegn, Tadele (2022-04)
    The main objective of this study is exploring traditional medicine and magic in ʼƎ ä däbdãbbe. To achieve this objective, the researcher used hermeneutic textual analysis research design in a qualitative research approach. ...
  • Mahtem, Admas (2023-06)
    Hemorrhoids are produced by inflammatory vasculature that is present in the bottom portion of the rectum or close to the anus. It appears in both sexes. There are two types of hemorrhoids. The inner layers of the lower ...
  • ይባቤ, ፈቀደ (2015-06)
    ዝንቱ ሐተታ ተመሥረተ ላዕለ ሐቲተ ቅኔ ዘሠለስቱ ሊቃውንተ ደላንታ፡፡ በዝኑቱ ርእስ ዘተመሥረተ ቦቱ ምክንያት ከመ ኢይጥፍኡ ቅኔያተ ሊቃውንተ ደላንታ እንበለ ይትዐወቅ በቍዔቶሙ፡፡ ወዐላማሁ ለዝንቱ ሐተታ ሐቲተ ቅኔ ዘሠለስቱ ሊቃውንተ ደላንታ ወአውፅኦተ መልእክተ ምስጢረ ቅኔ ዘተሰወረ እምውስተ ቅኔያት ውእቱ፡፡ ወአንሣእኩ ጥያቄያተ በውስተ ...
  • ደሳለኝ ወርቄ (2020-11-12)
    አኯቴት “አአኰቶ ወእሴብሕ ወአላዔል ሇንጉሠ ስብሏት እስመ ጽዴቅ ቃለ እሙን ነገሩ ወርቱዔ ኰለ ፌናዊሁ” (ቅደስ ያሬዴ፣ በምዔራፌ ዴርሰቱ፣ ክሥተት መወዴስ/ አርያም) ከኹለ አስቀዴሜ ምስጋና የባሔርዩ የኾነ ሰማያዊ ንጉሥ እግዘአብሓርን ፇጽሜ አመሰግነዋሇሁ፡፡ ከፌ ከፌም አዯርገዋሇሁ፡፡ ቃለ እውነት፣ ነገሩ የታመነ፣ መንገደም የቀና ነውና፡፡ የኅሉና ...
  • እንዴርያስ አምባቸው (አባ) (2020-11-12)
    አኮቴት ምንተኑ አዏሥየኪ ዕሤተ። በእንተ ኵለ ዗ገበርኪ ሉተ። ማርያም ሠናት ዗ታፇቅሪ ምሔረተ። ሶበሰ ኢከሠትኪ ዗ዙአየ ትምህርተ። እምኢበጻሔኩ ይእተ እሇተ። ይህ ጥናታዊ ጽሐፌ ተጀምሮ ሇፌጻሜ እስከሚበቃ ዴረስ ውዴ ጊዛዎትን ሰውተው ከጏኔ በመኾን የተጣመመዉን በማቃናት፣ የተወሊገዯዉን በማረቅ፣ ዯብዚዚዉን ብሩህ በማዯረግ፣ ረቂቁን በማጉሊት፣ ...
  • አሰፋ, ታፈረ (2015-06)
    የእጅ ጽሑፎች ከተሰበሰቡ በኋላ መዘርዝር ማዘጋጀቱ አስፈላጊ ነው፡፡ ምክንያቱም ስብስቡ በራሱ የእጅ ጽሑፉን ሙሉ ታሪክ ሊነግረን አይችልምና። መዘርዝር ግን የመጻፉን ዝርዝር እና ትክክለኛ መግለጫ፤ የተሟላ እና አጭር የእጅ ጽሑፍ ታሪክን ያቀርባል፡፡ ቢኾንም በዋደና ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በብራና ላይ በግእዝ ቋንቋ ተጽፈው የሚገኙት የእጅ ...
  • አስማማው ከበደ (2020-11-12)
    አጠቃሎ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከሚሰጡት የትምህርት ዐይነቶች መካከል የግእዝ ቅኔ አንዱ እና ዋነኛዉ ነው፡፡ በግእዝ ቅኔ ውስጥም የሥርዐተ ቋንቋ እና የአተረጓጕም ስልት ተካ ት ቶ ይሰጥበታል፡፡ በመኾኑም የግእዝ ቅኔ ዘርፈ ብዙ አገልግሎት እና ለልዩ ልዩ ሐሳብ መግለጫ የሚኾኑ የማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ይዘቶች ...
  • ሙሴ, ነቢዩ (2014-04)
    ይህ ጥናት በዕፀ ደብዳቤ ኆኅተ ብርሃን የባህል መድኃኒት አተገባበር ትንተና በሚል ርእስ የቀረበ ነው። የምርምሩ ዋና ዓላማ በዕፀ ደብዳቤ ኆኅተ ብርሃን የሚገኙትን የባህል መድኃኒቶችን አተገባበር መመርመር ነው፡፡ መናፍስት ርኩሳን ማለት ምን ማለት ነው? በዕፀ ደብዳቤ ኆኅተ ብርሃን የባህል መድኃኒት አተገባበርና የሕመም ዓይነቶች፤ የዕፀዋቱ አገልግሎት ...
  • በሞገስ መኯንን (2020-11-13)
    አጠቃል ይህ ጥናት የተካኼዯው ይ዗ታቸው ማኅበራዊ፣ ፖሇቲካዊና ኢኮኖሚያዊ የኾኑ ቅኔያት ሊይ ተመሥርቶ ሲኾን በጥናቱ ዲራ የ ቅኔ ሉቃውንት ስሇቅኔ ያሊቸው አመሇካከት፤ ስሇ ቅኔ አጀማመር፣ ስሇቅኔ ጥቅምና ስሇቅኔ ዯራሲ / ጀማሪ የሰጡት ማብራሪያ ተገሌጧሌ፡፡ የጥናቱ ዒሊ ማ በማኅበራዊ፣ ፖሇቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዲዮች የተመሠረቱ ቅኔያትን በመተንተን ...
  • አሰፋ, ምሕረት (2015-01)
    የብራና መጻሕት በቁጥር፣ በዓይነትና በይዘት ከገዳም ገዳም የተለያዩ ናቸው፡፡ እኒህን መጻሕፍት ጠብቆ ለማቆየትና ለአጠቃቀምና ለጥናት ምቹ ለማድረግ መጻሕፍቱን ዘርዘሮና አደራጅቶ ማስቀመጥ ከፍተኛ ጠቀሜታ ይኖረዋል ተብሎ ይታሰባል፡፡ ስለዘህ ጥንታዊ የብራና መጻሕፍት የመዘርዘርና የማደራጀት ዓላማው፣ መረጃ እና እውቀትን ለማግኘት ብቻ ሳይሆን መጻሕፍቱን ...
  • ገብረ አብ, ቦጋለ (2012-01)
    የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በግእዝ ሰዋሰዉ ዐዋጅና በተመረጡ የግእዝ መጸሕፍት መካከል ያለዉን አገባባዊ ዳኝነት መመርመር ሲኾን አነጣሽ ምክንያቱም በዐዋጁና በመጸሕፍቱ መካከል ልዩነት መኖሩ የልዩነቱ ምንጭም ምን እንደ ኾነ አለመታወቁ በዂለቱ መካከል ልዩነት ሲገኝም ገዢዉ ወይም አስታራቂዉ የትኛዉ እንደ ኾነ ባለመለየቱ ሊቃዉንቱ እርስ በእርስ ...
  • ፈቃዱ መስፍን (2020-11-13)
    አኅጽሮተጽሑፍ ይህ ጥናት “ተመኵሳይያን ቃላት በታየ ገብረ ማርያም መጽሐፈ ሰዋስው” በሚል ርእስ ተመሥርቶ የተከናወነ ሲኾን ዐላማዉም ከሌሎች ተዛማጂ የሴም ቋንቋዎች እና ምሁራን መጣጥፎች አንጻር ታየ በገለጸበት አግባብ የቃላት ሞኵሼነት ያለ ስለመኾን አለመኾኑ መመርመር ነው፡፡ ለዚህ ጥናት የታየ ገብረ ማርያም መጽሐፈ ሰዋስው መነሻ የተደረገው ...
  • ሚክያስ, ደምለዉ (2015-02)
    ዝንቱ ጽንዐት ዘተገብረ ምሥሩት ላዕለ ርእስ ነገረ ዘይብል ነገረ መሣግረ ግሳት ዘግእዝ ወዐላማሁ ሐቲት ከመ ለምንት ይትረአይ ሥግረተ ግሳት ወተንትኖት ለእመ ኮኑ ፊደላት ዘያሠግርዎሙ፡፡ ወከመ መንሥኤ ሐተታ ኮኑ ኢተአመሮቶሙ ድሉት ለመሣግር ወከዊኖቶሙ ኢቀዋምያን በመጠኖሙ ለግሳት እለ ይትገሰሱ በፍናዉ ግስት እለ የዐብዩ እምነ አሐዱ ...
  • ውደ, በአስፊው (2021-10-13)
    የዘህ ጥናት ዋና ዒሊማ የቅደስ ያሬዴ የዚማ ጉባኤ ቤቶቸ ንጽጽራዊ ጥናት በሚሇው ርእስ የሦስቱን አብያተ ጉባኤ የዚማና የታሪክ ሌዩነት መመርመር ሲኾን አነሣሽ ምክንያቱም ዚማን የዯረሰው አንዴ ቅደስ ያሬዴ ኾኖ እያሇ ሇምን ተሇያየ ? እነዘህ ጉባኤ ቤቶች የየራሳቸው ሥያሜና ምስክር መኖራቸው፣ የሌዩነቱ መንሥኤና ሌዩነታቸው በምን በምን ...
  • ተድባበማርያም, አሰፋ (2015-02)
    የዚህ ጥናት ዋና ዐላማ በአዊ ዞን ሀገረ ስብከት በዳንግላ ወረዳ በዙርዙር ኪዲነ ምሕረት አንድነት ገዳም ውስጥ በሚገኘውና በብራና ላይ በግእዝ ቋንቋ በተጻፈው በገለ ዐሥራተ ወልድ ኢትዮጵያዊ ላይ የይዘት ትንተና መሥራት ሲኾን ጥናታዊ ጽሑፍ በአራት ዋና ዋና ምዕራፍች ተከፋፍሎ የተደራጀ ነው፡፡ የዚህ ጥናት አቅራቢ ጥናታዊዊጽሑፏን ለመሥራት ...
  • ተክለ ደበሳይ (2020-11-13)
    አጠቃሎ ይህ ጥናት የአቡነ ተጠምቀ መድኅንን የብራና ገድል ይዘት በመተንተን የተሠራ ነው፡፡ ዓቢይ ዓላማውም ይዘቱን በመተንተን ሁለንተናዊ ፋይዳውን ማሳየት ነው፡፡ ይህንንም ዓላማ ለማሳካት በዋና ነት የብራናውን ገድል ቀዳማይ ( የመጀመሪያ ) የመረጃ ምንጭ በማድረግ ሌሎች ኹለተኛ የመረጃ ምንጮችን በመጠቀም በዓይነታዊ የጥናት ዘዴ ትንተናው ...