BDU IR

Recently added

Thesis and Dissertations: Recent submissions

  • አያሌው, ፍቅረ ማርያም (2014-04)
    ይኽ ጥናት በአቡነ መዝገበ ሥላሴ የብራና ገድል ላይ ይዘት በመተንተን የተሠራ ነው፡፡ ዐቢይ ዓላማውም ይዘቱን በመተንተን ኹለንተናዊ ፋይዳውን በማሳየት ተካናውኗል፡፡ ይህንንም ዓላማ ለማሳካት በዋናነት የብራናውን ገድል ቀዳማይ የመረጃ ምንጭ በማድረግ ሌሎች ኹለተኛ የመረጃ ምንጮችን በመጠቀም በዓይነታዊ የጥናት ዘዴ ትንተናው ተከናውኗል፡፡ ጥናቱ ...
  • አሰፋ, በእማሆይ አመተ ማርያም (2014-03)
    ኢትዮጵያ በተፈጥሮ የአየር ንብረትና የልምላሜ ውበት ያጌጠች ፣ መጠነ-ሰፉ የኾነ ታሪክ፣ ባህል፣ ቋንቋ፣ ጥበብና አምልኮት ያለባት ሀገር ናት፡፡ እነዘህም መሠረታዊ ሀገራዊ ጉዲዮች የዋሸራ፣ የዋድላና የጎንጅ ቅኔዎች መፈጠሪያ ምንጮች ናቸው፡፡ የዘህ ጥናት ዋና ዒሊማ የዋሸራ፣ የዋድላና የጎንጅ ቅኔዎችን በንጽጽራዊ ጥናት ውስጣዊ ተመሳስሎቸውንና ...
  • ውደ, በአስፊው (2021-10-13)
    የዘህ ጥናት ዋና ዒሊማ የቅደስ ያሬዴ የዚማ ጉባኤ ቤቶቸ ንጽጽራዊ ጥናት በሚሇው ርእስ የሦስቱን አብያተ ጉባኤ የዚማና የታሪክ ሌዩነት መመርመር ሲኾን አነሣሽ ምክንያቱም ዚማን የዯረሰው አንዴ ቅደስ ያሬዴ ኾኖ እያሇ ሇምን ተሇያየ ? እነዘህ ጉባኤ ቤቶች የየራሳቸው ሥያሜና ምስክር መኖራቸው፣ የሌዩነቱ መንሥኤና ሌዩነታቸው በምን በምን ...
  • ዋሴ, በአሳየ (2021-07-26)
    ይህ ጥናት የገድለ ያሳይ የይዘት ትንተና በሚል ርእስ ላይ የተደረገ ሲኾን ጥናቱን ለማድረግ አነሳሽ ምክንያቶችም ተመልክተዋል፡፡ በገድለ ያሳይ ዙሪያ በሳይንሳዊ መንገድ የተደረገ ጥናት አጥኝው ባደረገው ኀሠሣ አለማግኘቱ፣ በአባ ያሳይ ዙሪያ የተጻፉ መረጃዎችም የሐሳብ ልዩነቶች እንዳለሉቸው መገንዘቡ እና ገድሉ ቢጠና ለልዩነቶቹ መረጃ ተኮር ምላሽ ...
  • ማረው አደራ (2020-11-25)
    የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት በሊቦ ከምከም ወረዳ በደብረ ቅዱሳን ዋሻ እንድርያስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሚገኘውና በብራና ላይ በግእዝ ቋንቋ በተጻፈው የይዘት ትንተና በገድለ እንድርያስ ኢትዮጵያዊ ላይ በሚል ረእስ መሥራት ሲኾን ጥናታዊ ጽሑፉ በአራት ዋና ዋና ምዕራፎች ተከፋፍሎ የተደራጀ ነው፡፡ የዚህ ጥናት አቅራቢ ጥናታዊ ...
  • ተክለ ደበሳይ (2020-11-13)
    አጠቃሎ ይህ ጥናት የአቡነ ተጠምቀ መድኅንን የብራና ገድል ይዘት በመተንተን የተሠራ ነው፡፡ ዓቢይ ዓላማውም ይዘቱን በመተንተን ሁለንተናዊ ፋይዳውን ማሳየት ነው፡፡ ይህንንም ዓላማ ለማሳካት በዋና ነት የብራናውን ገድል ቀዳማይ ( የመጀመሪያ ) የመረጃ ምንጭ በማድረግ ሌሎች ኹለተኛ የመረጃ ምንጮችን በመጠቀም በዓይነታዊ የጥናት ዘዴ ትንተናው ...
  • SELOMON AFEWORK (2020-11-13)
    ABSTRACT Catalogue of a manuscript is one of the major research thematic areas in Ethiopic manuscripts. However, the work of manuscript catalogue is still unreachable comparing with the huge number of manuscripts found ...
  • KINFE MICHAEL CHANE (2020-11-13)
  • ፈቃዱ መስፍን (2020-11-13)
    አኅጽሮተጽሑፍ ይህ ጥናት “ተመኵሳይያን ቃላት በታየ ገብረ ማርያም መጽሐፈ ሰዋስው” በሚል ርእስ ተመሥርቶ የተከናወነ ሲኾን ዐላማዉም ከሌሎች ተዛማጂ የሴም ቋንቋዎች እና ምሁራን መጣጥፎች አንጻር ታየ በገለጸበት አግባብ የቃላት ሞኵሼነት ያለ ስለመኾን አለመኾኑ መመርመር ነው፡፡ ለዚህ ጥናት የታየ ገብረ ማርያም መጽሐፈ ሰዋስው መነሻ የተደረገው ...
  • እንየው በሪሁን (2020-11-13)
    አጠቃሎ /አኅፅሮተ ጽሑፍ/ ለዚህ ጥናት የዋለው የገድል መጽሐፍ ገድለ አቡነ ዘካርያስ ዘገሊላ በሚል ስያሜ የሚጠራ በምዕራብ ጐጃም ዞን ሰሜን አቸፈር ወረዳ ደብረ ገነት ቍንዝላ ቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም የሚገኝ ጥንታዊ የብራና መጽሐፍ ነው፡፡ ስለኾነም ይህ የገድል መጽሐፍ “ የ ገድለ አቡነ ዘካርያስ ዘገሊላ ትርጉም እና ጽሑፋዊ ጭብጥ ትንተና ” በ ...
  • በሞገስ መኯንን (2020-11-13)
    አጠቃል ይህ ጥናት የተካኼዯው ይ዗ታቸው ማኅበራዊ፣ ፖሇቲካዊና ኢኮኖሚያዊ የኾኑ ቅኔያት ሊይ ተመሥርቶ ሲኾን በጥናቱ ዲራ የ ቅኔ ሉቃውንት ስሇቅኔ ያሊቸው አመሇካከት፤ ስሇ ቅኔ አጀማመር፣ ስሇቅኔ ጥቅምና ስሇቅኔ ዯራሲ / ጀማሪ የሰጡት ማብራሪያ ተገሌጧሌ፡፡ የጥናቱ ዒሊ ማ በማኅበራዊ፣ ፖሇቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዲዮች የተመሠረቱ ቅኔያትን በመተንተን ...
  • አስማማው ከበደ (2020-11-12)
    አጠቃሎ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከሚሰጡት የትምህርት ዐይነቶች መካከል የግእዝ ቅኔ አንዱ እና ዋነኛዉ ነው፡፡ በግእዝ ቅኔ ውስጥም የሥርዐተ ቋንቋ እና የአተረጓጕም ስልት ተካ ት ቶ ይሰጥበታል፡፡ በመኾኑም የግእዝ ቅኔ ዘርፈ ብዙ አገልግሎት እና ለልዩ ልዩ ሐሳብ መግለጫ የሚኾኑ የማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ይዘቶች ...
  • እንዴርያስ አምባቸው (አባ) (2020-11-12)
    አኮቴት ምንተኑ አዏሥየኪ ዕሤተ። በእንተ ኵለ ዗ገበርኪ ሉተ። ማርያም ሠናት ዗ታፇቅሪ ምሔረተ። ሶበሰ ኢከሠትኪ ዗ዙአየ ትምህርተ። እምኢበጻሔኩ ይእተ እሇተ። ይህ ጥናታዊ ጽሐፌ ተጀምሮ ሇፌጻሜ እስከሚበቃ ዴረስ ውዴ ጊዛዎትን ሰውተው ከጏኔ በመኾን የተጣመመዉን በማቃናት፣ የተወሊገዯዉን በማረቅ፣ ዯብዚዚዉን ብሩህ በማዯረግ፣ ረቂቁን በማጉሊት፣ ...
  • AYINEKULU MULUGETA (2020-11-12)
    ABSTRACT Monasteries in Ethiopia has made vital role in production and preservation of manuscripts. Even the current period they are the actual witness of existence of manuscripts. Lake Ṭana monasteries are strategic ...
  • SELOMON AFEWORK (2020-11-12)
    ABSTRACT Catalogue of a manuscript is one of the major research thematic areas in Ethiopic manuscripts. However, the work of manuscript catalogue is still unreachable comparing with the huge number of manuscripts found ...
  • YAREGAL TEWACHEW (2020-11-12)
    Abstract The main purpose of this study was to analyze the content of “Mäṣḥafä Mädḫanit” of Däbrä Mäwi’ St. Mary Monastery. In achieving this goal the nature of Manuscript and its composition, the sources of the ...
  • ደሳለኝ ወርቄ (2020-11-12)
    አኯቴት “አአኰቶ ወእሴብሕ ወአላዔል ሇንጉሠ ስብሏት እስመ ጽዴቅ ቃለ እሙን ነገሩ ወርቱዔ ኰለ ፌናዊሁ” (ቅደስ ያሬዴ፣ በምዔራፌ ዴርሰቱ፣ ክሥተት መወዴስ/ አርያም) ከኹለ አስቀዴሜ ምስጋና የባሔርዩ የኾነ ሰማያዊ ንጉሥ እግዘአብሓርን ፇጽሜ አመሰግነዋሇሁ፡፡ ከፌ ከፌም አዯርገዋሇሁ፡፡ ቃለ እውነት፣ ነገሩ የታመነ፣ መንገደም የቀና ነውና፡፡ የኅሉና ...