BDU IR
Recently added
Login
BDU IR Home
→
Faculty of Humanities
→
Ethiopian Languages and Literature - Amharic
→
Recent submissions
JavaScript is disabled for your browser. Some features of this site may not work without it.
Ethiopian Languages and Literature - Amharic: Recent submissions
Now showing items 1-20 of 145
Next Page
ፍላጎት በ “ያልታበሱ እንባዎች” ረጅም ልቦለድ ከLacanian ንድፈ ሀሳብ አንፃር
ወንድሙ, ቸኮለ
(
2016-09
)
ጥናቱ ዓብይ ዓላማ አድርጎ የተነሳው ያልታበሱ እንባዎች ልቦለድ ውስጥ ያሉ ገፀ ባህሪያት ፍላጎት እንዴት እንደተገለፀ ማሳየት የሚል ነው፡፡ አነሳሽ ምክንያቴ ከላካኒያን ንድፈ ሀሳብ አንፃር ከዚህ ጥናት በፊት ሁለት አጥኝዎች ጥናት ያደረጉ ቢሆንም ፍላጎት፣ ባይተዋርነት፣ ፋሎ-ሴንትሪዝም፣ ጁዊሶንስ እና ሳይኮ-ፓቶሎጂ የሚሉ ፅንሰ ሀሳቦች ላይ ...
ስላቅ በተመረጡየጌታቸውታረቀኝ የተውኔት ስራዎች
ረድኤት, አስራደ
(
2016-01
)
የዚህ ጥናት ዓላማ በተመረጡ የጌታቸው ታረቀኝ የተውኔት ስራዎች ዉስጥ ስላቅ በምን መልኩ እንደተከሰተ ማሳየት ነዉ፡፡ በተውኔት ስራዎች ላይ የጥናት ክፍተት መኖሩ እና ተውኔቶቹን በስላቅ ማንጸሪያ መመልከት አመቺ ሆኖ መገኘቱ እንደመነሻ ሃሳብ በመያዝ ተጠንቷል፡፡ ጥናቱ ዓይነታዊ ጥናት በመሆኑ ቴክስቶችን በተገቢው መልኩ በመፈተሽ የገላጭ ስልት ...
የአንባቢ ምላሽ ንባብ በ“እቴ ሜቴ የሎሚ ሽታ” አጭር የልቦለድ መድብል
ምህረትአብ, መለሰ
(
2024-01
)
ይህ ጥናት “የአንባቢያን ምላሽ ንባብ በ‘እቴ ሜቴ የሎሚ ሽታ’ አጭር የልቦለድ መድብል” በሚል የተሰራ ነዉ። ጥናቱን ለማካሄድ ግላዊና አካዳሚያዊ ገጠመኞች አነሳሽ ምክኒያት ሆነዉ የቀረቡ ሲሆን ይህ ጥናት በ2001 ዓ.ም በደራሲ አዳም ረታ ከታተመዉ “እቴሜቴ የሎሚ ሽታ” አጫጭር የልቦለድ መድብል ዉስጥ በተመረጡት “እቴሜቴ የሎሚ ሽታ እና በለስ” ...
በአማርኛ ቋንቋ የተማሪዎች የማንበብ ፍጥነት ምዘና ጥናት፤ በወረታ ከተማ አስተዳደር በሁሉም የመንግስት የመጀመሪያ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ትምህርትቤት በስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች ተተኳሪነት
አንለይ ዳኛው, ዳኛው
(
2015-02
)
የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ የተማሪዎችን የማንባብ ፍጥነት በስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች ተተኳሪነት መፈተሸ ነው፡፡ የጥናቱን ዓላማ ለማሰሳካት ገላጭ የምርምር ስልት ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ጥናቱ በዓላማ ተኮር ናሙና ዘዴ በተመረጠው በወረታ ከተማ አስተዳደር በሁሉም የመንግስት አንደኛና የመጀመሪያ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ትምህርትቤቶች የተካሄደ ነው፡፡ በተጨማሪም ...
ሞት በቅበላ ረጅም ልቦለድ ነገረ ህላዌ ንባብ
ሙሉየ, ካሳ
(
2015-02
)
ይህ ጥናት “ሞት በቅበላ ረጅም ልቦለድ፣ ነገረ ህላዌ ንባብ” በሚል ርዕስ የተጠና ነዉ፡፡ የዚህ ጥናት አብይ ዓላማም ለምርምር በተመረጠዉ ልቦለድ ዉስጥ የነገረ ህላዌ፣ ሞት ጭብጥ ተንትኖ ማቅረብ ነዉ፡፡ ይህን ጉዳይ ለማጥናት ምክንያት የሆነዉ ደግሞ ለምርምር የተመረጠዉ ልቦለድ ራሱን ችሎ ሞትን ከነገረ ህላዌ ፍልስፍና አኳያ ጥናት አለመደረጉ፤ የነገረ ...
Teachers’ Use of Play As A Teaching Method In Letter Learning For Kinder Garten Students: The Case of Atse Serest Dingell Public School In Bahir Dar Town
Ayisheshim, Mebirie
(
2022-10
)
The study adopted descriptive research design to find out the main challenges that pre-primary school teacher’s encounter in the implementation of the play- based teaching method in letter learning. The objectives of ...
በአማርኛ ቋንቋ ዋና ሀሳብ የመሇየት ብሌሃት የአንብቦ መረዲት ችልታንና የማንበብ ተነሳሽነትን ሇማሳዯግ ያሇው አስተዋጽኦ፤ በሽናሽኛ አፌፇት የጠነኛ ክፌሌ ተማሪዎች ተተኳሪነት
መዱና, አራጋው
(
2023-01
)
የዙህ ጥናት ዓሊማ ዋና ሃሳብ የመሇየት ብሌሃት በተማሪዎች የአንብቦ መረዲት ችልታ እና የማንበብ ተነሳሽነት ሊይ ተጽዕኖ ያሇው መሆን አሇመሆኑን መመርመር ነበር፤የጥናቱ ተሳታፉዎች በ2014 ዓ.ም ትምህርት መን በማንቡክ ከፌተኛ ሁሇተኛ ዯረጃና መሰናድ ትምህርትቤት ትምህርታቸውን የተከታተለ በሽናሽኛ ቋንቋ አፊቸውን የፇቱ 467 የ9ኛ ክፌሌ ተማሪዎች ...
አማርኛን እንደሁለተኛ ቋንቋ የሚማሩ ተማሪዎች የመማር ስልት ምርጫና የትምህርት ውጤት ተዛምዶ፤ በዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎች ተተኳሪነት
አበራ ብሩ, ብሩ
(
2022-12
)
የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ በተማሪዎች አማርኛን የመማር ስልት እና የትምህርት ውጤት መካከል ያለውን ተዛምዶ፣ እንዲሁም የተማሪዎችን የመማር ምርጫ መመርመር ነው፡፡ ጥናቱ ተዛምዷዊ የምርምር ስልትን የተከተለ ነው። የጥናቱ ተሳታፊዎች በሙሎ ወረዳ ሆጀ ዱሬ ከተማ ከሚገኙ ትምህርት ቤቶች መካከል በኩራ ቀመሌ እና በጨራ ጉዲና አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ...
. በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት የራስመስ መማር ብልሀት ከአንብቦ መረዳት ችሎታ ጋር ያለው ተዛምዶ በታገል መሰናዶ 2ኛ ደረጃት/ቤት በ11ኛ ክፍል ተተኳሪነት
ይብሬ, ጌጡ
(
2008-08
)
ደጋግሞ ማንበብ (Rereading) ብልሃትአማርኛን በሁለተኛ ቋንቋነት የሚማሩ ተማሪዎችን አንብቦ የመረዳት ችሎታ እና የማንበብ ተነሳሽነት ለማጎልበት ያለው አስተዋጽኦ፤ በሰባተኛ ክፍል በቤኒሻንጉልኛ ቋንቋ አፍፈት ተማሪዎች ተተኳሪነት
ሙሉቀን ተስፋዬ, ተስፋዬ
(
2022-11
)
የዚህ ጥናት አላማ ደጋግሞ ማንበብ ብልሃት የአማርኛ ቋንቋ አንብቦ የመረዳት ችሎታና የማንበብ ተነሳሽነት ለማሳደግ ያለውን አስተዋጽኦ መመርመር የሚል ነው፡፡ ጥናቱ ፍትነት መሰል (Quasi experimental) ንድፍን የተከተለ ነው፡፡ የጥናቱ ተሳታፊዎች በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በአሶሳ ከተማ ውስጥ በሚገኘው የጋማሀሩ አንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ...
የመልሶ መናገር ብልሃት (retelling strategy)የተማሪዎችን በአማርኛ አንብቦ የመረዳት ችሎት እና የማንበብ ተነሳሽነት ለማሻሻል ያለው ፋይዳ በሰባተኛ ክፍል የአማርኛ ኢአፍፈት ተማሪዎች ተተካሪነት
ሰላማዊት, ሙሉጌታ
(
2022-11
)
የዚህ ጥናት ዓላማ መናገር ብልሃት የአማርኛ ኢ አፍፈት የሰባተኛ ክፍል ተማሪዎችን አንብቦ የመረዳት ችሎታና የማንበብ ተነሳሽነት ለማሳደግ የሚኖረውን አስተዋጽኦ መፈተሸ ሲሆን ጥናቱ የተካሄደውም በሁለት ቡድኖች ቅድመትምህርተና ድህረትምህርት ፍትነት መሰል ስልት ነው፡፡በዚህ መሰረትም ጥናቱን ለማከናውን የጊንጭ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት በአመቺ ናሙና ...
“ራስን የመጠየቅ ብልሃት የአማርኛ ኢ-አፈፈት ተማሪዎችን አንብቦ የመረዳት ችሎታ ለማጎልበት ያለው ሚና”፤ (በዘጠነኛ ክፍል ተተኳሪነት)
መልክዬ, የማታው
(
2022-11
)
የዚህ ጥናት ዓላማ ራስን የመጠየቅ ብልሃት አንብቦ መረዳትን ለማጎልበት ያለው ሚና መመርመር ነበር፤ የጥናቱ ተሳታፊዎች በ2014 ዓ.ም ሆሞሻ ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት ትምህርታቸውን የተከታተሉ በበርተኛ ቋንቋ አፋቸውን የፈቱ 169 የዘጠነኛ ክፍል ተማሪዎች ሲሆኑ ከነዚህም ውስጥ 82 የጥናቱ ተሳታፊ ተማሪዎች በቀላል ዕጣ ንሞና ተመርጠዋል፡፡ጥናቱ ...
«እያሰቡ የማጋራት ብልሃት (Thinking Aloud Strategy) የተማሪዎችን አንብቦ የመረዳት ችሎታና የማንበብ ተነሳሽነት ለማሳደግ ያለው ሚና» (በስምንተኛ ክፍል ተተኳሪነት)
አገርነሽ, ስላንተ
(
2022-11
)
የዚህ ጥናት ዓላማ እያሰቡ የማጋራት ብልሃት የተማሪዎችን አንብቦ የመረዳት ችሎታና የማንበብ ተነሳሽነት ለማሳደግ ያለውን ሚና መመርመር ነበር፤ የጥናቱ ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ በወረዳ 05 በመሰረተ ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2014 ዓ.ም የሚማሩ 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ናቸው። ጥናቱ ፍትነት መሰል (Quasi-experimental) ...
የሃሳብ ድር የተማሪዎችን የቃላት ዕውቀት ለማሳደግ ያለው ፋይዳ፤ በሰባተኛ ክፍል ተማሪዎች ተተኳሪነት
ፈንታዬ, ንጉሴ
(
2015-11
)
የዚህ ጥናት ዋና አላማ የሃሳብ ድር የተማሪዎችን የቃላት እውቀት ለማሳደግ ያለውን ፋይዳ መመርመር ነበር፤ የጥናቱ ተሳታፊዎች በደቡብ ጎንደር ዞን በስማዳ ወረዳ በሚገኘው በወገዳ ሙሉ ሳይክል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2014 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰባተኛ ክፍል ተመዝግበው በመማር ላይ ከሚገኙት ስድስት የሰባተኛ ክፍል መማሪያ ክፍሎች መካከል ...
የሌቦሇዴ፣ የሙዚቃና የምስሌ ጋብቻ በፌቅር እስከ መቃብር እና በ “ማር እስከ ጧፌ
ጌጡ, ሣይህ
(
2015-09
)
ይህ ጥናት “የሌቦሇዴ፣ የሙዚቃ እና የምስሌ ጋብቻ በሚሌ ርዕስ ተመስርቶ፣ በ ፌቅር እስከ መቃብር ረጅም ሌቦሇዴ፣ በ “ማር እስከ ጧፌ”ሙዚቃ እና የሙዚቃ ክሉፕ ሊይ የተወሰነ ነው፡፡ የጥናቱ ዋና ዓሊማ ፌቅር እስከ መቃብር ረጅም ሌቦሇዴ፣ በ “ማር እስከ ጧፌ” ሙዚቃ እና የሙዚቃ ምስሌ እንዳት ተሰናስል እንዯቀረበ በዝርዝር ማሳየት የሚሌ ሲሆን፣ የሽግግር ...
የተማሪዎች ግለብቃት እምነት (Self-efficacy) ከመጻፍ ችሎታቸው ጋር ያለው ተዛምዶ ፤በ9ኛ ክፍል ተተኳሪነት የትምህርት ማስተርስ ዲግሪ ከፊል ማሟያ የቀረበ ጥናት
ጥንቅሽ, ደሴ
(
2022-11
)
የዚህ ጥናት ዋና አላማ የተማሪዎች ግለብቃት እምነት ከመጻፍ ችሎታ ጋር ያለውን ተዛምዶ መመርመር ነበር፡፡ ጥናቱ ተዛምዷዊ ንድፍን የተከተለ ሲሆን ገላጭ የምርምር ስልትን ተከትሎ የቀረበ ነው፡፡ የጥናቱ ተሳታፊዎች ለመምረጥ ቀላል የእጣ ናሙናን በመጠቀም ተመርጠዋል፡፡ ተሳታፊዎቹ በሙጃ ሮቢት አጠቃላይ ከፍተኛ መሰናዶ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ2014 ...
የዴኅረ-ዘመናዊነት የሥነጽሐፌ መገሇጫዎች በ“ታሇ በእውነት ሥም” ረጅም ሌቦሇዴ
ባንቹ, ታረቀኝ
(
2022-09
)
ይህ ጥናት “የዴኅረ-ዘመናዊነት የሥነጽሐፌ መገሇጫዎች በታሇ በእውነት ሥም” በሚሌ ርዕስ የተዯረገ ነው፡፡ ጥናቱ በ “ታሇ በእውነት ሥም ረጅም ሌቦሇዴ ሊይ የዴኅረ-ዘመናዊነት የሥነጽሐፌ መገሇጫዎችን ተንትኖ ማሳየት ነው” የሚሌ ዏቢይ ዓሊማ ቀርጾ ተከናውኗሌ። የጥናቱን ዓሊማ ከግብ ሇማዴረስ ዓሊማ ተኮር ናሙና፣ ቴክስት ትንተናን በመተንተኛ ዘዳነት ...
‹‹ሚታዊ ጉዞና ፍለጋ በሐሽማል ልቦለድ››
እንየው, ወርቁ
(
2022-09
)
ይህ ጥናት ሚታዊ ጉዞና ፍለጋ በሐሽማል ረጅም ልቦለድ በሚል ርዕስ የተደረገ ጥናት ሲሆን ዋና አላማው በተመረጠው ልቦለድ ሚታዊ ጉዞና ፍለጋ እንዴት እንደተገለጸ ተንትኖ ማሳየት ነው፡፡ የጉዞ ምዕራፎች፣ የጉዞ አይነቶች፣ የፍለጋ ምዕራፎች፣ የፍለጋ አይነቶች፣ የሚታዊ ጉዞና ፍለጋ የመጨረሻ አላማ ምንነትን፣ ማሳየት የጥናቱ ዝርዝር አላማዎች ናቸው፡፡ ...
መጽሐፍ ቅዱሳዊ በይነአሃዳዊነት በተመረጡ የበዕውቀቱ ሥዩም ግጥሞች ውስጥ
ሁናቸውሁናቸው, ወረታው
(
2014-08
)
ይህ ጥናት “መጽሐፍ ቅዱሳዊ በይነአሃዳዊነት በተመረጡ የበዕወቀቱ ሥዩም ግጥሞች ውስጥ” በሚል ርዕስ የተካሄደ ነው፡፡ ስለሆነም በሶስቱም የደራሲው የግጥም መድብሎች ውስጥ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር መስተጋብር የፈጠሩ ግጥሞችን ተንትኖ የማሳየት ዓላማ አለው፡፡ መድብሎቹ ስብስብስብ ግጥሞች፣ የማለዳ ድባብ እና አዳምኤል የሚሉት የበዕውቀቱ ስራዎች ሲሆኑ፣ ...
የሐሳብ ማደራጃ ብልሃቶች (Graphic organizers) አንብቦ የመረዳት ችሎታን፣ የማንበብ ተነሳሽነትንና በጥልቀት የማሰብ ችሎታን የማሳደግ ሚና፤ በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት በሰባተኛ ክፍል ተማሪዎች ተተኳሪነት
ሰላማዊት ሳፊሳ
(
2014-07-30
)
የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ የሐሳብ ማደራጃ ብልሃቶች የሰባተኛ ክፍል ተማሪዎችን አንብቦ የመረዳት ችሎታ፣ የማንበብ ተነሳሽነትና በጥልቀት የማሰብ ችሎታ ለማሳደግ ያላቸውን አስተዋጽዖ መመርመር ነው፡፡ የጥናቱ ተሳታፊ ተማሪዎች በባሕርዳር ከተማ በዶናበርበር የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትቤት በ2014 ዓ.ም. በመማር ላይ ከሚገኙ አምስት የሰባተኛ መማሪያ ...
Now showing items 1-20 of 145
Next Page
Search
Search
This Community
Browse / Search
All of BDU IR
Institute, Faculity, School, college and its Collections
By Issue Date
Authors
Titles
Subjects
By Submit Date
This Community
By Issue Date
Authors
Titles
Subjects
By Submit Date
My Account
Login
Register