BDU IR

የይዘት ትንተና በገድለ አቡነ አናንያ

Show simple item record

dc.contributor.author ያሬድ, ደስታው
dc.date.accessioned 2025-08-28T12:19:25Z
dc.date.available 2025-08-28T12:19:25Z
dc.date.issued 2024-06
dc.identifier.uri http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16849
dc.description.abstract ይህ ጥናት በገድለ አቡነ አናንያ የይዘት ትንተና ላይ በሚል ርእስ የተነሣዉ፡ በጥናቱ ዳራ የተለያዩ ምሁራን ስለ ኢትዮጵያ ፊደልና ሥነ ጽሑፍ ሀብት የሰጡትን አስተያየት ለማስተዋወቅ ሞክሯል። የጥናቱን አነሣሽ ምክንያት የጠቆመ ሲኾን ጥናቱ በምርምር ሥራዉ፣ ዐላማዉን በግልጽ አስቀምጧል። ጥናቱ ከተካሄደ በኋላ ጥቅም ላይ መዋል እንዳለበት ኹሉም የሚያምንበት እንደመኾኑ መጠን ይህ ጥናትም መጠነ ሰፊ የኾነ ጠቀሜታ እንደሚሰጥ በዝርዝር ተቀምጧል። ምርምሩ ዐይነታዊ የምርምር ዘዴን የተከተለ ነው። በተጨማሪም የጥናቱ መሠረታዊ የአጠናን ዘዴ ኹለንተናዊ አካላት የኾኑት የመረጃ ምንጮች፣ የናሙና አመራረጥ ዘዴ፣ የመረጃ ማሰባሰቢያ መሣሪያዎች እና የመረጃ መተንተኛ ዘዴ የሚሉት በየቅደም ተከተል ደረጃቸዉ ተብራርተዋል። በአጠቃላይ አጥኚዉ መሪ ጥያቄዎቹን ለመመለስ ባደረገዉ ጥረት ከተለያዩ የጥናት ውጤቶችና መዛግብት የተገኙ መረጃዎችን በመፈተሽ ምርምር በማድረግ የገድሉን ይዘት በመተንተን መልእክቱን በማብራራት አቅርቧል። en_US
dc.language.iso en_US en_US
dc.subject Geʽez en_US
dc.title የይዘት ትንተና በገድለ አቡነ አናንያ en_US
dc.type Thesis en_US


Files in this item

This item appears in the following Collection(s)

Show simple item record