Abstract:
ይህ ጥናት ዳርቶጋዲ (2001) እና ራማቶሓራ (2002) በተሰኙ የይስማከ ወርቁ ተከታታይ
ረጅም ሌቦሇድች ሊይ የተዯረገ በይነአሃዲዊ ንባብ ነው፡፡ ጥናቱ በይነአሃዲዊ የቴክስት መመስረቻ
ቅርጾችን በመሇየት ከበይነአሃዴ አይነቶች አንጻር መተንተንና ሥነ ጽሐፊዊ ፊይዲቸውን
ማሳየት ነው፡፡ ጥናቱ ቴክስቶች ከላልች ቀዲሚ ቴክስቶች ጋር ያሊቸውን ዜምዴናና ግንኙነት
ሇማሳየት ከሌቦሇድቹ እና ከላልች ቀዲሚ ቴክስቶች ማስረጃዎችን በመውሰዴ ቴክስቶች
ተተንትነዋሌ፡፡ በጥናቱ በይነአሃዲዊ የቴክስት መመስረቻ ቅርፆች ክሇሳ፣ ትርጉም፣ ቀጥታ ጥቅስ
እና ምንጭ መጥቀስ የተባለትን የበይነአሃዴ አይነቶች በመተንተኛነት ተጠቅሚያሇሁ፡፡
በሌቦሇድቹ ውስጥ ዯራሲዉ ከታሪክ እና ከላልች ቀዲሚ ቴክስቶች ማጣቀሻዎችን መውሰደ
ኢትዮጵያ ዛጎቿ በአንዴነት ሆነው ራዕይ አንግበው ሳይንሳዊ ሪቮሉዩሽን ማዴረግ አሇባቸው
የሚሇውን አሊማ ግብ እንዱመታሇት እንዯማጠናከሪያ ተገሌግልበታሌ፡፡ በሌቦሇድቹ ውስጥ
የልሬት ጸጋየ ገ/መዴህንን ግጥም የተወሰነውን ክፌሌ ከ ቶ ፉዯሌ ጋር በማያያዜ ሇኢትዮጵያ
ትንሳኤ መስዋት ሉሆኑ የሚችለ ወጣት የማህበረሰብ ክፌሌ ያስፇሌጋታሌ ሇማሇት እና
ሇማነሳሳት አገሌግልት ተጠቅሞታሌ፡፡