Abstract:
አህጽሮተ ጥናት (abstract)
የጥናቱ ዋና አሊማ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን የማስተማር ዘዳ ከተማሪዎች እርካታና ውጤት
ጋር ያሇውን ዝምዴና መመርመር ሲሆን ተዛምድ ምርምርን መሰረት ያዯረገ ነው፡፡ጥናቱ
የተካሄዯው በባህር ዲር ከተማ በሚገኙ በጣና ሏይቅ፣ በግዮን፣ በፊሲል እና በሹም አቦ
አጠቃሊይ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት የ9ኛ ክፌሌ የአማርኛቋንቋ መምህራን እና ተማሪዎች
ሊይ ነው፡፡ የጥናቱ ተሳታፉዎች አመራረጥም የመምህራኑ ጠቅሊይ ናሙና ሲሆን የተማሪዎች
ዯግሞ በየትምህርት ቤቱ በዴርሻ ናሙና ከተወሰዯ በኋሊ ቀሊሌ እጣ ናሙና አመራረጥ ዘዳ
ተግባራዊ ሆኗሌ፡፡ካለት አጠቃሊይ 3157 ተማሪዎች መካከሌ በኮክራን (1983) ቀመር መሰረት
363 ተማሪዎች የጥናቱ ተሳታፉዎች ሆነዋሌ፡፡ በየትምህርት ቤቱ በዴርሻ ናሙና ዘዳ
በመጠቀም ናሙና ተወስዶሌ፡፡ሇመረጃ መሰብሰቢያነትም የኮንቲ(1990)የምሌከታ የማመሳከሪያ
መስፇርቶች እና የጉርፒናር እና ላልች (2010) የኢዱገርና ሉ(2017) ተሻሽል የተወሰዯ
የፅሐፌ መጠይቅ ሲሆን የተሰበሰቡት መረጃዎችም በተዛምድ እና በተንባይ ስታትስቲክስ
ተሰሌተዋሌ፡፡ በመረጃው ትንተና መሰረትም የአብዛኛዎቹ መምህራን የማስተማር ዘዳአቸው
ከሚጠበቀው ከአማካኝ በታች ሆኖ ተገኝቷሌ፡፡ ተማሪዎች በመምህሮቻቸው የማስተማር ዘዳ
ያሊቸው እርካታ በባሇ አንዴ ናሙና ቲ-ቴስት ተፇትሾ ዝቅተኛ (t=-2.79, p=.006) ሆኖ
ተገኝቷሌ፡፡ የመምህራኑ የማስተማር ዘዳ ከተማሪዎች እርካታና ውጤት ጋር ያሇው ዝምዴና
በፒርሰን የተዛምድ መሇኪያ ተፇትሾ ጉሌህ ዝምዴና ታይቷሌ፡፡የተማሪዎች እርካታና
የማስተማር ዘዳ(r= .279, p <.01) ሲሆን ከውጤታቸው ጋር ያሇው ተዛምድ ዯግሞ (r=
.177, p <.01) በመሆኑ ጉሌህ ተዛምድ አሇው፡፡ ላሊኛው የመምህራን የማስተማር ዘዳ
የተማሪዎችን እርካታና ውጤት እንዯሚተነብይ በነጠሊ ዴህረት ተፇትሾ ውጤቱም የማስተማር
ዘዳው የተማሪዎችን እርካታ( β= .279, t= 5.486, p=.000) በአወንታ እንዯሚተነብይ የተገኘ
ሲሆን በተመሳሳይ የተማሪዎችን ውጤት(β= .177, t= 3.399, p=.001) በአወንታ የሚተነብይ
ሆኖ ተገኝቷሌ፡፡ በጥናቱ ውጤት መሰረት መምህራን የመማር ማስተማሩን ተግባር
ሲያከናውኑመጀጀሀ የተማሪዎችን እርካታና ውጤት ሉያሳዴጉ የሚችለ የማስተማሪያ
ዘዳዎችን ቢጠቀሙ፣ አዲዱስ የምርምር ስራዎችን በማንበብ የማስተማሪያ ዘዳአቸውን
ቢያሻሽለ፣ ከዕሇቱ የትምህርት ይዘትና ዓሊማ እንዱሁም ከተማሪዎች ፌሊጎት አንፃር ተስማሚ
የሆኑ የማስተማሪያ ዘዳዎችን ቢጠቀሙ የሚለ አሰተያየቶች በአጥኝዋ ተሰጥተዋሌ፡፡