| dc.contributor.author | ነፃነት, ማስረሻ | |
| dc.date.accessioned | 2019-03-20T03:55:51Z | |
| dc.date.available | 2019-03-20T03:55:51Z | |
| dc.date.issued | 2019-03-20 | |
| dc.identifier.uri | http://hdl.handle.net/123456789/9288 | |
| dc.description.abstract | አጠቃሎ ይህ ጥናት የድህረ ዘመናዊነት የስነጽሁፍ መገለጫዎች በ"የስንብት ቀለማት" በሚል ርዕስ ጉዳይ የተደረገ ነው፡፡ በተመረጠው ዘመናዊ የአማርኛ ረጅም ልቦለድ ድርሰት ውስጥ የታዩ የድህረ ዘመናዊነት ስነጽሁፍ መገለጫዎች እንዴት እንደቀረቡ ትንተና ተደርጓል፡፡ ትንተናው በድህረ ዘመናዊነት የስነጽሁፍ መገለጫ ጽንሰ ሃሳቦች ላይ ተመርኩዞ በገላጭ የመተንተኛ ስልት ተከውኗል፡፡ በትንታኔው ክፍልም ዝንቅነት፣ የፈጠራ እና የእውነት ቅይጥ፣ ምትሃታዊ እውነታ፣ ከፍታ ወይም መላቅ፣ ቁጥብነት እና በይነ አሃድ የ"የስንብት ቀለማትን" መሰረት በማድረግ ትንተና ተደርጓል፡፡ በጥናቱ ግኝት ለማሳየት እንደተሞከረው የድህረ ዘመናዊነት የስነጽሁፍ መገለጫዎች በልቦለዱ ውስጥ እንደታዩና ልቦለዱ እንደተገነባባቸው መቃኘት ችያለሁ፡፡ የ"የስንብት ቀለማት" የድህረ ዘመናዊነት የስነጽሁፍ መገለጫ ጽንሰ ሃሳቦች፣ ሚት እና ሳይንሳዊ እሳቤዎች ለሚመረመሩበት መስክ በር እንደከፈተ በማጠቃለያው ተገልጿል፡፡ | en_US |
| dc.language.iso | en_US | en_US |
| dc.subject | አማርኛ | en_US |
| dc.title | የድህረ- ዘመናዊነት የስነ- ጽሁፍ መገለጫዎች በ “የስንብት ቀለማት” | en_US |
| dc.type | Thesis | en_US |