<?xml version="1.0" encoding="UTF-8"?>
<rdf:RDF xmlns:dc="http://purl.org/dc/elements/1.1/" xmlns="http://purl.org/rss/1.0/" xmlns:rdf="http://www.w3.org/1999/02/22-rdf-syntax-ns#">
<channel rdf:about="http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/1947">
<title>Thesis and Dissertations</title>
<link>http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/1947</link>
<description/>
<items>
<rdf:Seq>
<rdf:li rdf:resource="http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16738"/>
<rdf:li rdf:resource="http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16737"/>
<rdf:li rdf:resource="http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16613"/>
<rdf:li rdf:resource="http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16612"/>
</rdf:Seq>
</items>
<dc:date>2001-01-13T05:52:15Z</dc:date>
</channel>
<item rdf:about="http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16738">
<title>ልዕለአእምሯዊ የመጻፍ ብልኃቶች በተማሪዎች ልዕለአእምሯዊ የመጻፍ ብልኃቶች ግንዛቤ፣ በመጻፍ ግለብቃት እምነትና በመጻፍ ችሎታ ላይ ያላቸው ተጽዕኖ፤ በዘጠነኛ ክፍል አማርኛ አፍፈት ተማሪዎች ተተኳሪነት</title>
<link>http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16738</link>
<description>ልዕለአእምሯዊ የመጻፍ ብልኃቶች በተማሪዎች ልዕለአእምሯዊ የመጻፍ ብልኃቶች ግንዛቤ፣ በመጻፍ ግለብቃት እምነትና በመጻፍ ችሎታ ላይ ያላቸው ተጽዕኖ፤ በዘጠነኛ ክፍል አማርኛ አፍፈት ተማሪዎች ተተኳሪነት
ረምላ, አህመድ
የዚህ ጥናት ዋና ዓላማ ልዕለአእምሯዊ የመጻፍ ብልኃቶች በተማሪዎች የመጻፍ ችሎታ፣&#13;
በብልኃቶቹ ግንዛቤና በመጻፍ ግለብቃት እምነት ላይ ያላቸውን ቀጥተኛና ኢቀጥተኛ ተጽዕኖ&#13;
መፈተሽ ነበር፡፡ ጥናቱ ፍትነትመሰል የምርምር ስልትን በመከተል በሰለሞን ባለአራት ቡድን&#13;
ንድፍ ተካሂዷል፡፡ ጥናቱ የተካሄደው በደሴ ከተማ በመምህር አካለወልድ ኹለተኛ ደረጃ&#13;
ትምህርትቤት ሲኾን የጥናቱ ተሳታፊዎችም በ2016 ዓ.ም. በዚሁ ትምህርትቤት ይማሩ ከነበሩ&#13;
15 የዘጠነኛ ክፍል መማሪያ ክፍሎች መካከል በአንድ መምህር ከሚማሩ 9 ክፍሎች በቀላል የእጣ&#13;
ንሞና በተመረጡ አራት የመማሪያ ክፍሎች የሚማሩ 155 ተማሪዎች ነበሩ፡፡ የፍትነት ቡድኑ&#13;
ተማሪዎች የመጻፍ ትምህርቱን በልዕለአእምሯዊ የመጻፍ ብልኃቶች፣ የቍጥጥር ቡድኑ&#13;
ተማሪዎች ደግሞ በክፍል ደረጃው መደበኛ ሥርዐተትምህርት መሠረት ለ10 ሳምንታት&#13;
ተምረዋል፡፡ ከምርምሩ በፊት ኹለቱ ቡድኖች፣ ከምርምሩ በኋላ ደግሞ አራቱም ቡድኖች&#13;
ተመሳሳይ ቅድመትምህርትና ድኅረትምህርት የመጻፍ ፈተና ተፈትነዋል፤ ልዕለአእምሯዊ የመጻፍ&#13;
ብልኃቶች ግንዛቤና የመጻፍ ግለብቃት እምነት የጽሑፍ መጠይቆችም ሞልተዋል፡፡&#13;
በቅድመትምህርት መረጃዎች የጥናቱ ተሳታፊዎች የፆታ ስብጥር በካይ ካሬ ቴስት፣ የዕድሜ&#13;
ተመጣጣኝነት በነጻ ናሙና ቲ-ቴስት እንዲሁም የዳራዊ ዕውቀት አቻነት በባለብዙ ተላውጦ&#13;
ልይይት ትንተና ዘዴ ተፈትል፡፡ በተጨማሪም የቅድመትምህርት ልኬታው ተናጥላዊና&#13;
መስተጋብራዊ ተጽዕኖ በድኅረትምህርት ውጤቶቹ ላይ ሊፈጥረው የሚችለው ልዩነት በመንታ&#13;
መንገድ ባለብዙ ተላውጦ ልይይት ትንተና ዘዴ ተፈትሿል። ድኅረትምህርት መረጃዎችም&#13;
በመዋቅራዊ እኩልዮሽ ሞዴል ዘዴ ተተንትነዋል፡፡ የድኅረትምህርት የትንተና ውጤቱ&#13;
እንዳመለከተው መጻፍን በልዕለአእምሯዊ የመጻፍ ብልኃቶች መማር በተማሪዎች የመጻፍ ችሎታ&#13;
(β = .409, t = 3.754, p &lt; .001)፣ በልዕለአእምሯዊ የመጻፍ ብልኃቶች ግንዛቤና (β = .743, t = 5.752,&#13;
p&lt; .001) በመጻፍ ግለብቃት እምነት (β = .784, t = 7.459, p = &lt;.001) ላይ ቀጥተኛ አስተዋፆ&#13;
አላቸው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ልዕለአእምሯዊ የመጻፍ ብልኃቶች በልዕለአእምሯዊ የመጻፍ ብልኃቶች&#13;
ግንዛቤ አማካይነት (B = 4.892, t = 2.484, p = .018) እንዲሁም በመጻፍ ግለብቃት እምነት&#13;
አማካይነት (B = 5.741, t = 2.092, p = .013) የመጻፍ ችሎታን የማሻሻል ኢቀጥተኛ ሚና አላቸው፡፡&#13;
በመኾኑም መጻፍን በልዕለአእምሯዊ የመጻፍ ብልኃቶች ማስተማር የተማሪዎችን የመጻፍ&#13;
ችሎታ፣ የብልኃቶቹን ግንዛቤና የመጻፍ ግለብቃት እምነትን በማጎልበት ረገድ ቀጥተኛ አስተዋፆ&#13;
እንዲሁም በብልኃቶቹ ግንዛቤና በመጻፍ ግለብቃት እምነት አማካይነት በኩል በመጻፍ ችሎታ ላይ&#13;
ኢቀጥተኛ አስተዋፆ አላቸው፤ ወደሚል መደምደሚያ ተደርሷል፡፡ ከጥናቱ ውጤት በመነሳትም&#13;
ሥነትምህርታዊ ምክረሐሳቦችና የወደፊት የምርምር አቅጣጫዎች ተጠቁመዋል
</description>
<dc:date>2025-06-01T00:00:00Z</dc:date>
</item>
<item rdf:about="http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16737">
<title>በሂዯተ዗ውግ አቀራረብ (Process-Genre Approach) መጻፌን መማር የተማሪዎችን አስረጂ ዴርሰት (Expository Essay) የመጻፌ ችልታ፣ በትብብር የመጻፌ አመሇካከትና የመጻፌ ግሇብቃት እምነት ሇማጎሌበት ያሇው አስተዋፆ፤ በአማርኛ ትምህርት በ዗ጠነኛ ክፌሌ ተተኳሪነት</title>
<link>http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16737</link>
<description>በሂዯተ዗ውግ አቀራረብ (Process-Genre Approach) መጻፌን መማር የተማሪዎችን አስረጂ ዴርሰት (Expository Essay) የመጻፌ ችልታ፣ በትብብር የመጻፌ አመሇካከትና የመጻፌ ግሇብቃት እምነት ሇማጎሌበት ያሇው አስተዋፆ፤ በአማርኛ ትምህርት በ዗ጠነኛ ክፌሌ ተተኳሪነት
እናትነሽ, በዚብህ
የዙህ ጥናት ዓሊማ በሂዯተ዗ውግ አቀራረብ መጻፌን መማር የተማሪዎችን አስረጂ&#13;
ዴርሰት የመጻፌ ችልታ፣ በትብብር የመጻፌ አመሇካከትና የመጻፌ ግሇብቃት እምነት&#13;
ሇማጎሌበት ያሇውን አስተዋፆ መፇተሽ ነበር፡፡ የጥናቱ ተሳታፉዎች በባሕርዲር ከተማ&#13;
ጣናሏይቅ አጠቃሊይ ኹሇተኛ ዯረጃ ትምህርትቤት በ2017 ዓ.ም በመማር ሊይ ከሚገኙ&#13;
16 የ዗ጠነኛ ክፌሌ መማሪያ ክፌልች መካከሌ በቀሊሌ እጣ በተመረጡ አራት የመማሪያ&#13;
ክፌልች የሚማሩ ተማሪዎች ነበሩ፡፡ ጥናቱ ቅዴመትምህርት ፇተናና ዴኅረትምህርት&#13;
ፇተና የማወዲዯሪያ ቡዴን ፌትነትመሰሌ ንዴፌን የተከተሇ ነበር፡፡ የፌትነት ቡዴኑ&#13;
ተሳታፉዎች (118 ተማሪዎች) በሂዯተ዗ውግ የመጻፌ ትምህርት አቀራረብ፣&#13;
የማወዲዯሪያ ቡዴኑ ተሳታፉዎች (121 ተማሪዎች) በመምህር መምሪያና በተማሪው&#13;
መጽሏፌ ሊይ በቀረቡ የመጻፌ ትምህርት ተግባራት መሠረት የመጻፌ ትምህርቱን ሇ12&#13;
ክፌሇጊዛያት(ሇ12 ሳምንታት) ተምረዋሌ፡፡ የቡዴኖቹን ተመጣጣኝነት ሇመፇተሸ&#13;
የቅዴመትምህርት መረጃዎች በነጻ ናሙና ሌይይት ትንተናና በባሇብዘ ተሊውጦዎች&#13;
ሌይይት ትንተና፣ ነፃ ተሊጦው በጥገኛ ተሊውጦዎች ሊይ ያሇውን ተፅዕኖ ሇማጋገጥ&#13;
ዯግሞበየዴኅረትምህርት መረጃዎች በመዋቅራዊ እኩሌዮሽ ሞዳሌ ተተንትነዋሌ፡፡&#13;
የመዋቅራዊ እኩሌዮሽ ሞዳሌ የትንተናው ውጤት እንዲመሇከተው በሂዯተ዗ውግ&#13;
አቀራረብ መጻፌን መማር፣ በተማሪዎች አስረጂ ዴርሰት የመጻፌ ችልታ ሊይ (β =&#13;
.368,&#13;
p &lt; .001)፣ በትብብር በመጻፌ አመሇካከት ሊይ (β = .824,&#13;
p &lt; .001) እና&#13;
በመጻፌ ግሇብቃት እምነት ሊይ (β = .425,&#13;
p &lt; .001) ቀጥተኛ አስተዋፆ አሇው፡፡&#13;
እንዱሁም፣ በትብብር የመጻፌ አመሇካከትን በማጎሌበት አስረጂ ዴርሰት በመጻፌ ችልታ&#13;
ሊይ (B = 1.187 [95%CI = .361, 2.235],&#13;
p &lt; .007) እና የመጻፌ ግሇብቃት&#13;
እምነትን በማጎሌበት አስረጂ ዴርሰት በመጻፌ ችልታ ሊይ (B = .041 [95%CI = -&#13;
.168, .273],&#13;
p &lt; .672) ኢቀጥተኛ አስተዋፆ አሇው፡፡ በዙህም በሂዯተ዗ውግ አቀራረብ&#13;
በአማርኛ መጻፌን መማር የተማሪዎችን አስረጂ ዴርሰት የመጻፌ ችልታ፣ በትብብር&#13;
የመጻፌ አመሇካከትና የመጻፌ ግሇብቃት እምነት ሇማሳዯግ ቀጥተኛና ኢቀጥተኛ&#13;
አስተዋፆ አሇው፤ ወዯሚሌ መዯምዯሚያ ሊይ ተዯርሷሌ፡፡ በዙህ መሠረት በሂዯተ዗ውግ&#13;
አቀራረብ የመጻፌ ትምህርት አተገባበር ሊይ ምክረሏሳቦች ተጠቁመዋሌ፡፡
</description>
<dc:date>2025-05-01T00:00:00Z</dc:date>
</item>
<item rdf:about="http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16613">
<title>ቋንቋ እና ስልጣን በቁራኛዮ ፊልም ከጥልቅ ዲስኩር ትንተና እና ከማርክሲዝም ንድፈ ሀሳብ እይታ</title>
<link>http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16613</link>
<description>ቋንቋ እና ስልጣን በቁራኛዮ ፊልም ከጥልቅ ዲስኩር ትንተና እና ከማርክሲዝም ንድፈ ሀሳብ እይታ
መልሰው, የቻለ
ይህ ቋንቋ እና ሥሌጣን በቁራኛዬ የፊሌም ከጥሌቅ ዱስኩር ትንተና እና ከማርክሲዝም ንዯፈ ሀሳብ &#13;
እይታ በሚሌ የተሰራ ጹሐፍ ነው። የጥናቱ አሊማ በፊሌሙ በቋንቋ ውስጥ ሥሌጣን፣ የመዯብ &#13;
ክፍፍሌ፣ መገፋትና መገሇሌ፣ ቁስ አካሊዊነት እና ርዕዮት ዓሇም እንዳት ተገሇጸዋሌ የሚሇውን &#13;
መፈተሽ  ነው። ፊሌሙን ሳይንሳዊ ሆኖ ሇመመሌከት እና ሇመተንተን ጥሌቅ የዱስኩር ትንተና ንዴፈ &#13;
ሀሳባዊ ዲራ እና የማርክሲዝም ንዴፈ ሀሳባዊ ዲራ ጥቅም ሊይ ውሇዋሌ። የቁራኛየ ፊሌም ከተገሇጸበት &#13;
ታሪክ፣ የገጸ ባህሪያት የቋንቋ አጠቃቀም እና ግንኙነት በቋንቋ እንዳት ተገሇጸዋሌ የሚሇው &#13;
ተመሊክቷሌ። እንዱሁም የመገፋትና መገሇሌ ሁኔታዎች በቋንቋ እንዳት እንዯተገሇጹ ሇማመሊክት፣ &#13;
መዯብ እና ቁስ አካሊዊነት በገጸ ባህሪያት ንግግር ውስጥ በምን መሌኩ እንዯተገሇጹ ሇማሳየት ጥረት &#13;
ተዯርጓሌ። ቋንቋን እና የንግግር ትርጉሞች፣ የንግግሮች ብዛትና ቅርጾች ሁሌ ጊዜ ሇበሊይነት፣ &#13;
ሇስሌጣን እና ሇቁጥጥር እርስ በርስ የሚፎካከሩ መሆናቸውን በመገንዘብ፤ ቋንቋን ሇመረዲት የንግግሩን &#13;
ውስጣዊ እና ውጫዊ አውዴን ጨምሮ በመገንዘብ የትንተና መንገደ ተከናውኗሌ። ከዚህ በተጨማሪም &#13;
በፊሌሙ ውስጥ ቁስ አካሊዊነት ሇመዯብ እና በማህበረሰባዊ ሌዩነት ውስጥ እንዳት እንዯተገሇጸ እና &#13;
በርዕዮተ ዓሇም ግንባታ ያሇው ዴርሻ ተመሌክቷሌ። በዚህ መሰረትም በቁራኛዬ ፊሌም ውስጥ በቋንቋ &#13;
ሥሌጣን፣ የመዯብ ክፍፍሌ፣ መገፋትና መገሇሌ፣ ቁሳካሊዊነት እና ርዕዮት ዓሇም በገጸ ባህሪያት &#13;
ንግግር ውስጥ እንዳት እንዯተገሇጹ በማጠቃሇያው ሰፍሯሌ። ቁራኛዬ ፊሌም ኢትዮጵያ ከዛሬ 100 &#13;
ዓመት በፊት የነበረችበትን ታሪካዊ፣ ባህሊዊ፣ ማህበራዊና ፖሇቲካዊ ሁኔታ፣ የመንግሥት &#13;
አስተዲዯራዊ መሌክ፣ የማህበረሰብ አወቃቀር፣ የአሇባበስ ባህሌ፣ የቋንቋ አጠቃቀም፣ የፍትሕ &#13;
ሥርዓት፣ የቤተ-መንግሥት አስተዲዯር እና የሥሌጣን አጠቃቀም ምን ይመስሌ እንዯነበር ሇማሳየት &#13;
ጥረት አዴርጓሌ።
</description>
<dc:date>2017-03-01T00:00:00Z</dc:date>
</item>
<item rdf:about="http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16612">
<title>የገፀባህሪያት ስብዕና ዐቀራረፅ በዐለማወቅ ረጅም ልቦለድ</title>
<link>http://ir.bdu.edu.et/handle/123456789/16612</link>
<description>የገፀባህሪያት ስብዕና ዐቀራረፅ በዐለማወቅ ረጅም ልቦለድ
ዐላምረው, ፃዲቁ
የዚህ ጥናት ርዕስ በ አሇማወቅ  ሌቦሇዴ  የገጸባሕሪያት ሰብዕና አቀራረጽ  ትንተና የሚሌ &#13;
ሲሆን፤ ዋና ዓሊማውም የገጸባሕሪያት  ሰብዕና አቀራረጽ  ተንትኖ ማሳየት ነው፡፡ ይህን ዓሊማ &#13;
ሇማሳካት በዴርሰቱ ሊይ ጥሌቅ ንባብ በማዴረግ መረጃዎች ተሰብስበዋሌ፡፡ የጥናቱ መረጃ &#13;
ምንጮች ሁሇት አይነት ሲሆኑ አሇማወቅ ረጅም ሌብወሇዴ ቀዲሚ የመረጃ ምንጭ ነዉ፡፡ &#13;
በሁሇተኛ የመረጃ ምንጭነት የፍሮይዲዊ ስነሌቦና ሞዳልች እና ከዚህ የጥናት ርዕሰ ጋር &#13;
ግኝኙነት ያሊቸዉ ተዛማጅ ጥናቶች ጥቅም ሊይ ዉሇዋሌ፡፡ የተሰበሰቡት መረጃዎች በዓይነታዊ  &#13;
ዘዳ በጽሁፋዊ ትንተና የመረጃ መተንተኛ ስሌት በቃሊት አማካኝነት ተተንትነዋሌ፡፡ &#13;
የገጸባሕሪያት  ሰብዕና  መሰረቶች፡- የራስ ማንነት፣ ቤተሰብ እንዱሁም አካባቢና ማህበረሰብ &#13;
መሆናቸውን ነው፤የገጸባሕሪያት  ሰብዕና  ስነ-ሌቦናዊ አቀራረጽ፡-ኑባሬያዊ(ቀዯምት)ና መዋቅራዊ &#13;
የስነ-ሌቦና ሞዳልችን በማጣመር የያዘ መሆኑን ነው፡፡ በኑባሬያዊ የስነ-ሌቦና ሞዳሌ ስርም፡- &#13;
ኢ-ንቁ፣ ከፊሌ ንቁና ንቁ የስነ-ሌቦና ሞዳልች ሲካተቱ፤ በመዋቅራዊ የስነ- ሌቦና ሞዳሌ &#13;
መዋቅር ስር ዯግሞ፡- ኢዴ፣ ኢጎና ሱፐር ኢጎ እንዯተካተቱ ማወቅ ተችሎሌ፡፡ ስነሌቦናዊ &#13;
መከሊከያ መንገድች፦ ወዯኋሊ መመሇስ፣ ክህዯት፣ ጭቆና፣ መራቅ፣ ምክንያታዊነት፣ መቀየርና &#13;
ማሊከክ እንዯሆኑም መረዲት ተችሎሌ፡፡ የገጸባሕሪያ ሰብዕና ሇሥነ-ጽሐፉ ኪናዊ ፋይዲ እንዲሇዉ  &#13;
እንዱሁ መገንዘብ ተችሎሌ፡፡ ገጸባሕሪያ በተወሳሰበ የኑሮ ውጣ ውረዴ የተጠመደ፣ ዓሊማቸውን &#13;
ከግብ ሇማዴረስ ሲዋትቱ ብዙ እንቅፋቶች የሚያጋጥሟቸው፣ ስሇህይወትና ስሇተፈጥሮ &#13;
ሲፈሊሰፉ የሚገኙና ከአያላ ገፅታዎች ጋር የተሳሰሩ ፣በቀሊለ የማይታወቁ ገጸባሕሪያ &#13;
የተሰለበትና ማራኪ ዓይነት ሰብዕናና ስነሌቦና ያሇቸው መሆናቸው የዴርሰቱን ታሪክ &#13;
ማራኪ፣የማይሰሇች እና አንባቢያን ስሇራሳቸዉ እያሰቡ ወዯ ዉስጣቸዉ &#13;
እንዱመሇከቱ፣የራሳቸዉን ህይወት የሚዲስስ በመሆኑ በምናብ በዴርሰቱ ተሳታፊ የሆኑ ያህሌ &#13;
እንዱሰማቸዉ እዴሌ ይሰጣሌ፡፡
</description>
<dc:date>2017-03-01T00:00:00Z</dc:date>
</item>
</rdf:RDF>
